Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ልማት ባንክ መሪዎች የሕጻናት መቀንጨርን ለማስወገድ ፖለቲካዊ ድጋፍ እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ መሪዎች የሕጻናት መቀንጨርን ችግር ለማስወገድ ፖለቲካዊ ድጋፍ እንዲሰጡ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና ጥሪ አቀረቡ፡፡ በኒውዮርክ እየተካሄደ ካለው 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ መንግስትና…

ከመፈተኛ ዩኒቨርሲቲዎች ለራቁ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የትራንስፖርት ወጪ ይሸፈናል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመፈተኛ ዩኒቨርሲቲ ከ50 ኪሎ ሜትር በላይ ለሆነ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የትራንስፖርት ወጪን ትምህርት ቤቶቻቸው የሚገኙባቸው ወረዳዎች እንደሚሸፍኑ ተገለጸ፡፡ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት…

በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች በሽያጭ እንዲተላለፉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች ለብረት አምራች ኢንዱስትሪዎች በሽያጭ እንዲተላለፉ መንግስት ወሰነ፡፡ እንደየብረት አይነቶችና የገበያው ሁኔታ የመሽጫ ዋጋ የተዘጋጀ ሲሆን ፥ ይህም…

ሞዛምቢክና ታንዛኒያ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመዋጋት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞዛምቢክና ታንዛኒያ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመዋጋት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የሞዛምቢክና ታንዛኒያ መሪዎች በጋራ ድንበራቸው ላይ ሽብርተኝነትንና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የመከላከያና የደህንነት…

የሪፐብሊካን ጥበቃ ኃይል ለመካኒሳ መስማት የተሳናቸው ትምህርት ቤት ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሪፐብሊካን ጥበቃ ኃይል ለመካኒሳ መስማት የተሳናቸው ትምህርት ቤት ተማሪዎች ግማሽ ሚሊየን ብር የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የሪፐብሊካን ጥበቃ ኃይል የጤና አገልግሎት ኃላፊ ኮሎኔል ሙሉጌታ ተፈራ ድጋፉን ለተማሪዎችና…

አሜሪካ ትልቋ የጦርነቶች ምንጭ ከመሆን ልትታቀብ ይገባል – ቻይና

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በዓለም ላይ ቀዳሚዋ የጦርነት ምንጭ ከመሆን መታቀብ እንዳለባት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን ተናገሩት፡፡ ቃል አቀባዩ ይህን ያሉት አንድ ሪፖርት አሜሪካ ከፈረንጆቹ 1991 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በሌሎች…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ ለከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ከ203 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ለሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ከ203 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አፅደቀ። ካቢኔው በከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም እየተከናወኑ የሚገኙ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 77ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ በአሜሪካ ኒውዮርክ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው ‘’የትምህርት ለውጥ’’ በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በጉባኤው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ…

ሚኒስቴሩ የከተሞች ሴፍቲኔት ልማት ፕሮጀክትን ለማሳደግ የሚያግዙ ተሽከርካሪዎችን ለ69 ከተሞች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ዜጎችን እየታደገ የሚገኘውን የከተሞች ሴፍቲኔት ልማት ፕሮጀክት ለማሳደግ የሚያግዙ ተሽከርካሪዎችን ለተጠቃሚ ከተሞች አስረከበ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ…

ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ አባላት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ ከአውሮፓ ፓርላማ የሴቶች መብትና የሥርዓተ ፆታ እኩልነት ኮሚቴ እንዲሁም የልማት ኮሚቴ የልዑካን ቡድንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው…