የተቋማትን እቅድና አፈጻጸም የሚለካ ዘመናዊ ስርዓት በቴክኖሎጂ መታገዙ ውጤት አምጥቷል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋማትን እቅድና አፈጻጸም በዲጂታል መንገድ በመከታተል የሚለካ ዘመናዊ ስርዓትን በመዘርጋት ክትትልና ግምገማው በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ እየተሰራ ያለው ስራ ውጤት ማምጣቱ ተገለጸ፡፡
በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር…