Fana: At a Speed of Life!

የተቋማትን እቅድና አፈጻጸም የሚለካ ዘመናዊ ስርዓት በቴክኖሎጂ መታገዙ ውጤት አምጥቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋማትን እቅድና አፈጻጸም በዲጂታል መንገድ በመከታተል የሚለካ ዘመናዊ ስርዓትን በመዘርጋት ክትትልና ግምገማው በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ እየተሰራ ያለው ስራ ውጤት ማምጣቱ ተገለጸ፡፡ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር…

አቶ አሻድሊ ሃሰን በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ ጃንፍራንኮ ሮቲግሊያኖ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ። በምክክሩ ላይ ዪኒሴፍና አጋሮቹ በክልሉ እስካሁን ያደረጓቸውን ድጋፎች እና የሚታዩ ክፍተቶችን የሚያመላክት…

ዓለም ላይ 50 ሚሊየን ሰዎች “በዘመናዊ ባርነት” ውስጥ ናቸው – ተመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በዓለም ዙሪያ 50 ሚሊየን ሰዎች “በዘመናዊ ባርነት” ውስጥ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ሰዎች በማይፈልጉት ሥራ፣ በግዴታ ጋብቻ እና በሌሎች ማህበራዊ ችግሮች ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ…

አቶ ሙስጠፌ ከክልሉ ልዩ ሃይልና መከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የመንግስትና የፀጥታ አመራሮች ልዑክ ከክልሉ ልዩ ሃይልና ከመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ፡፡ ልዑኩ በኢትዮጵያና በሶማሊያ ድንበር የምትገኘው ኣቶ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለመላው ኢትዮጵያውያን የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ መጪው አዲስ ዘመንለኢትዮጵያውያን ሰላም፣ መቻቻል፣ መከባበርና መፈቃቀድ…

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢፌዴሪ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች አዲሱን ዓመት አከበሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቁንስላ ጽኅፈት ቤቶች አዲሱን ዓመት በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አክብረዋል፡፡ በጅዳ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽኅፈት ቤት፣ በሕንድ ፣ በደቡብ ሱዳን ፣ በጂቡቲ፣ በሞሮኮ፣ በአቡዳቢ፣ በፈረንሳይ ፣…

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንት ሰዓት ይታወጃል?

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ዓመት ኢትዮጵያውያን በየዓመቱ በታላቅ ስሜት ከሚያከብሯቸው በዓላት አንዱ ነው። በኢትዮጵያ የዘመን ስሌት መሰረት፥ ዓመት ተሸኝቶ አዲስ ዓመት የሚጀመርበት ዕለት “ዓውደ ዓመት፣ አዲስ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ፣ የዘመን መለወጫ” እየተባለ…

ኢትዮጰያ የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጰያ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ከዴንማርክ አምባሳደር ብራሰሚዝ ሲንድ ቢጄርግ እና ከዓለም የሪሶርስ…

የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ101 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሠራዊት የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ101ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ መስከረም ደበበ…

በትግራይ ሕዝብ ስም የሚገባው ሰብዓዊ ድጋፍ ለአሸባሪው ቡድን ውሏል – ምርኮኞች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ሕዝብ ተብሎ የሚገባው የዕርዳታ እህልና መድሃኒት ለአሸባሪው ህወሓት እየዋለ መሆኑን የቡድኑ ታጣቂዎች አጋለጡ፡፡ በወልቃይት ግንባር እጃቸውን ለመከላከያ ሠራዊቱ የሰጡ የቡድኑ ታጣቂዎች እንደገለጹት፥ ንፁሃንን በግፍ መግደል ፣ ንብረት…