በአዲሱ ዓመት የህወሓትን ወረራ በመቀልበስ የሕዝቡን ውስጣዊ አንድነት እናስጠብቃለን – ር/መስተዳድር ይልቃል ከፋለ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 አዲስ ዓመት የተጋረጠብንን የአሻባሪው ህወሓት ወረራ በመቀልበስ የሕዝባችንን ውስጣዊ አንድነት እናስጠብቃለን ሲሉ አማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ባለፈው ዓመት አሸባሪው ህወሓት ሰላም ወዳዱ…