Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ሩስያ በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩስያ በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በ2014 በጀት ዓመት የተያዙ የልማት እቅዶችን አሳክቻለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮችን በመቋቋም በ2014 በጀት ዓመት የተያዙ የልማት እቅዶችን ማሳካት መቻሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በበጀት…

አሜሪካ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 488 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ488 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጓል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን የሰብዓዊ ድጋፋን በማስመልከት ለመገናኛ…

በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን የአልሸባብ የሽብር ቡድን አባላትን የማጽዳት እርምጃ እየተወሰደ ነው – ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ በኩል ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን አልሸባብ በመደምሰስ ተቆርጠው የቀሩ የሽብር ቡድኑን አባላት የማጽዳት እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የሀገር መከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ጋር ተመካክረዋል፡፡ ምክክሩ በግንቦት ወር በጄኔቫ የተካሄደውን ውይይት ተከትሎ የተደረገ ነው ተብሏል፡፡ ባለሙያዎቹ…

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች የባለሞያዎች ኮሚሽን አባላት ከመንግስት የስራ ሃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያዩ መሆኑን መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች የባለሞያዎች ኮሚሽን አባላት በአዲስ አበባ ከመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና አግባብነት ካላቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመወያየት ላይ መሆናቸውን መንግስት ገለፀ። በጉዳዩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

የተፎካካሪ ፓርቲዎች የክልሉን ህዝቦች ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ሚናቸው የላቀ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፎካካሪ ፓርቲዎች የክልሉን ህዝቦች ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ሚናቸው የላቀ መሆኑን የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸም ላይ…

ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማን በተመለከተ መልካም ጅምሮችን ማስፋት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎችን ተጠቃሚ ያደረገው ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማው አተገባበር በጅምር ደረጃ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማ አስተባባሪ ኮሚቴ የአፈፃፀም ሪፖርት…

በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ5000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በ18ኛው የኦሪገን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ5000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይደረጋል። ለሊት 10:05 በሚደረገው የወንዶች 5000 ሜትር ፍጻሜ ውድድር ላይ ሶስት ኢትዮጵያውን አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን፥ ሙክታር ኢድሪስ፣ ሰለሞን…

የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ካይሮ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ግብፅ ካይሮ ገብተዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ እንዳስታወቁት ፥ ላቭሮቭ በካይሮ ቆይታቸው ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡…