Fana: At a Speed of Life!

የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ የከፍተኛ አመራሮቹን የሥራ መልቀቂያ አልቀበልም አለ

አዲስ አበባ፡ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ የከፍተኛ አመራሮቹን የሥራ መልቀቂያ አልቀበልም ማለቱ ተገለጸ። የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ አካሂዷል። በስብሰባው በተለይም በፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር በለጠ ሞላ በኩል ‘‘አሁን ላሉ…

በካምባ ወረዳ አነስተኛ የሃይል ማመንጫ ግድብ ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በጋሞ ዞን ካምባ ወረዳ በ7 ሚሊየን ብር ለሚገነባው አነስተኛ የሃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ግንባታው የሚካሄደው…

ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በቤልጂየምና ኔዘርላንድስ ከሚኖሩ የዳያስፖራ አመራሮች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትህ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በብራስልስና በአካባቢው ከሚኖሩ የዳያስፖራ አመራሮችና የአውሮፓ ዲፌንድ ኢትዮጵያ አስተባባሪዎች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ አራት አባላት ያሉትን የልዑካን ቡድን…

ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያውያን ስደተኞች እያደረገ ያለውን ሰብአዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያውያን ስደተኞች እያደረገ ያለውን ሰብአዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ጠየቁ፡፡ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ በታንዛኒያ የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ዋና…

በሶማሌ ክልል ሂላላ የነዳጅ እና ተፈጥሮ ጋዝ ማውጫ ፕሮጀክት ተጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ እና የግብርና ሚኒስትሩ ዑመር ሁሴን ከቱርክ ባለሃብቶች ጋር በመሆን በሶማሌ ክልል ሂላላ የነዳጅና ተፈጥሮ ጋዝ ማውጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ዑማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በአንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተውን የዶሮ በሽታ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ ውጤት እያስገኘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተውን የዶሮ በሽታ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ ውጤት እያስገኘ መሆኑን፥ በሽታውን ለመከላከል የተቋቋመው ግብር ኃይል ገለጸ፡፡ ሰሞኑን በአዲስ አበባና በቢሸፍቱ በተወሰኑ የዶሮ እርባታ ማዕከላት የተከሰተው የዶሮ በሽታ ወደ…

በአዲስ አበባ በአንድ ተማሪ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ በአንድ ተማሪ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ የፖሊስ አባላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው…

‘ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ’ በሚል ርእስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛ ክፍለ ጊዜ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ' በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ጽንፈኝነትን የመከላከል ርምጃዎች ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው። ከብልጽግና ፓርቲ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዷለም…

የፊልም ኢንዱስትሪን በምሥራቅ አፍሪካ በማስፋፋት በርካታ የሥራ ዕድሎችንና የገቢ ማግኛ መንገዶችን መፍጠር ይገባል – ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊልም ኢንዱስትሪን በምሥራቅ አፍሪካ በማስፋፋት በርካታ የሥራ ዕድሎችንና የገቢ ማግኛ መንገዶችን በቀጠናው መፍጠር እንደሚገባ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ። ዶ/ር ሙላቱ ይህን የተናገሩት በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

አዲስ ወግ – ዐብይ ጉዳይ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ ‘የጽንፈኝነት መገለጫዎችና ውጤቶቹ’ በሚል ርዕስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው አዲስ ወግ - ዐብይ ጉዳይ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ 'የጽንፈኝነት መገለጫዎችና ውጤቶቹ' በተሰኘ ርዕስ ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የስነ አዕምሮ ሀኪም የሆኑት ዶክተር ምሕረት ደበበ፣ ከሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ጄይላን ወልይ ፣ ዶክተር ሰለሞን…