ለአህጉራዊ ሰላም ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ተሞክሮ በመውሰድ መስራት አለባቸው -የኔፓድ ዋና ስራ አስፈጻሚ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአህጉራዊ ሰላም ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ተሞክሮ በመውሰድ በጋራ መደራጀትና መስራት እንዳለባቸው ለአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት (ኔፓድ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ናርዶስ በቀለ ገለጹ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ…