Fana: At a Speed of Life!

ለአህጉራዊ ሰላም ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ተሞክሮ በመውሰድ መስራት አለባቸው -የኔፓድ ዋና ስራ አስፈጻሚ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአህጉራዊ ሰላም ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ተሞክሮ በመውሰድ በጋራ መደራጀትና መስራት እንዳለባቸው ለአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት (ኔፓድ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ናርዶስ በቀለ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገርጂና በቀበና ያስገነባቸው የመኖሪያ አፓርትመንቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገርጂና በቀበና ያስገነባው የመኖሪያ አፓርትመንቶች የምረቃ ስነ - ስርዓት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቱ አሉሙኒየም ፎርም ወርክ ቴክኖሎጂ” የተሰኘ ዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ…

የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በመጪው እሁድ የሚመረቀውን የገርጂ መኖሪያ መንደር ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በ18 ወራት ውስጥ በዘመናዊ መንገድ ተገንብቶ በፍጥነት የተጠናቀቀውንና የፊታችን እሁድ የሚመረቀውን የገርጂ መኖሪያ መንደርን ጎበኙ፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ፣ የብሔራዊ መረጃና…

ህብረተሰቡንና የጸጥታ አካላትን በማቀናጀት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን እንከላከላለን – ዶ/ር ቀነአ ያደታ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡንና የጸጥታ አካላትን በማቀናጀት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን ለመከላከል እንሰራለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቀነአ ያደታ ገለጹ፡፡ ቢሮው ባዘጋጀው የሰላምና ጸጥታ ግንባታ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና…

የተከለሰው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከለሰው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ወደ ስራ መግባቱ ተገለጸ፡፡ ፖሊሲው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዋና ዋና ግቦች፣ የስራ ዕድል ፈጠራ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ ሀገራዊ ምርትን ማሳደግ፣ አዳዲስ ሀብት መፍጠርና አካታችን ይዞ…

አሜሪካ የሰሜን ኮሪያን ውጥረት እያባባሰችው ነው ሲሉ ቻይና እና ሩሲያ ወቀሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሩሲያ ፒዮንግያንግ የምታደርገውን የሚሳኤል ሙከራ መቀጠሏን ተከትሎ አሜሪካ በሰሜን ኮሪያ ያለውን ውጥረት እያባባሰች ነው ሲሉ ወቅሰዋል። ሰሜን ኮሪያ ባለፈው ወር የባለስቲክ ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ በአሜሪካ ቀርቦ በተመድ ሊጣልባት…

ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ዙር 1ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባዔ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀረቡለትን የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር እና ምክትል ዋና ኦዲተር ሹመት በሙሉ ድምፅ አጽድቋል። በዚህም…

የሩሲያ እና የዩክሬን ኃይሎች በሴቬሮዶኔስክ ከተማ “የከፋ” የተባለውን የጎዳና ላይ ውጊያ እያካሄዱ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ሴቬሮዶኔስክ የተባለችውን ከተማ ለመቆጣጠር ከዩክሬን ወታደሮች ጋር የጎዳና ላይ ውጊያ እያደረጉ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡ ትንሿን የኢንዱስትሪ ከተማ ሴቬሮዶኔስክን ለመያዝ እየተካሄደ ያለው ውጊያ ከዚህ በፊት በምሥራቅ ዩክሬን…

በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢንቨስትመትና ሌሎች ተያያዠ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ የሚመራ ልዑክ ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢንቨስትመትና ሌሎች ተያያዠ ጉዳዮች ዙሪያ በባህር ዳር ከተማ ተወያይተዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በውይይቱ ወቅት…

ምክር ቤቱ 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበው የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ መራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበለት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ ለቋሚ ኮሚቴው መራ። ረቂቅ በጀቱ ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበ ሲሆን፥ በረቂቅ…