ኢትዮ-ሳይበር ታለንት ማዕከል ለሌሎች አፍሪካ አገራት ምሳሌ የሚሆን ነው – ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላም
አዲስ አበባ፡ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም ዋና ጸሃፊ ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና መስሪያ ቤትን ጎብኝተዋል፡፡
በጉብኝታቸውም በአስተዳደሩ እየተሰሩ ያሉ ሀገር በቀል የሳይበር ቴክኖሎጂ ውጤቶችንና…