Fana: At a Speed of Life!

ከ12 ሺህ በላይ ከድባጤ ወረዳ ተፈናቅለው የነበሩ ነዋሪዎች ወደቀያቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት ባከናወናቸው የፀጥታ ስራዎች ተፈናቅለው ከነበሩት የድባጤ ወረዳ ነዋሪዎች መካከል ከ12ሺህ በላይ ወደቀያቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ ከህዳር ወር 2013 ዓ/ም ጀምሮ በተከሰተው የፀጥታ…

አየር መንገዱ በሚቀጥለው ሰኔ 25 ወደ ቼናይ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ በቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጣዩ ሰኔ 25 ወደ ህንድ ቼናይ በሳምንት ሶሰት ጊዜ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ ቼናይ በህንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አራተኛ መዳረሻ መሆኗን ከአየር መንገዱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ የኢትዮጵያ…

በደሴ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ በስድስት ሰዎች ላይ ጉዳት ሲደርስ 31 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወደሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ትናንት ሌሊት በደረሰው የእሳት አደጋ እስካሁን በተደረገው ማጣራት ስድስት ሰዎች ሲጎዱ፥ 31 የመኖሪያ እና የንግድ ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን ፖሊስ አረጋገጠ። በደሴ ከተማ 1ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ…

የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የመሬት ፕላን ሥራውን አጠናክሮ እየሠራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ልማት ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ያላቸውን ወሳኝነት ተገንዝቦ የመሬት ፕላን ሥራውን አጠናክሮ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ገቢዎች ሪፎርም ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል በቄለም ወለጋ ለሚገኙ በግጭት ለተፈናቀሉ ከ5 ሺህ በላይ ቤተሰቦች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በቄለም ወለጋ፣ ሃዋ ገላንና ስዮ ወረዳ ለሚገኙ በግጭት ለተፈናቀሉ 5 ሺህ 143 ቤተሰቦች ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል፡፡ ድጋፉ በአማካይ በቤተሰብ 25 ኪሎ ግራም የስንዴ፣ 25 ኪሎ ግራም…

የጃፓን ኢምፓክ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ የሚያስገባውን የጽጌረዳ አበባ በአምስት እጥፍ ሊያሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ኢምፓክ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ የሚያስገባውን የጽጌረዳ አበባ በአምስት እጥፍ ሊያሳድግ ነው፡፡ በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው፥ የኢምፓክ ኮርፖሬሽን ሊቀመንበር እና ፕሬዚዳንት ሄኪሮ ሞሪሽጌ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው በሮዝ…

የተመድ ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ህብረት ኢትዮጵያን እንዲደግፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ህብረት ኢትዮጵያን እንዲደግፍ ተጠየቀ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ጀኔቫ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ህብረት ቢሮ ተገኝተው ከህብረቱ ዋና ጸሀፊ ሆሊን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተገነባውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል መረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተገነባውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል መረቁ። በምረቃው መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል። አዲስ አበባን የጤና…

በፍላቂት ገረገራ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን በፍላቂት ገረገራ ከተማ አስተዳደር 02 ገረገራ ልዩ ቦታው ሸዋበር በተባለ አካባቢ በፍላቂት ገረገራ ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በአካባቢው ዛሬ ከጠዋቱ በግምት 2 ስዓት ከጋይንት ወደ…

የሸገር አዲስ ገጽታ ፕሮጀክትን ለማበልፀግ በቀረቡት የዲዛይን ሀሳቦች ላይ አስተያየት ለመሰብሰብ ያለመ ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ያዘጋጀው ለሸገር አዲስ ገጽታ ፕሮጀክትን ለማበልፀግ ለውድድር የቀረቡት የዲዛይን ሀሳቦችን አስመልክቶ የህዝብ አስተያየት ለመሰብሰብ ያለመ ኤግዚቢሽን ተከፈተ፡፡ ኤግዚቢሽኑ ለአንድ ወር የሚቆይ ሲሆን ፥ መስቀል…