ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የሰብል ዘመን የሚውል ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ከውጭ ሀገር የተገዛ የአፈር ማዳበሪያ ከጥር 2014 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለጸ።
ለዘንድሮው የምርት ዘመን የሚውል…