Fana: At a Speed of Life!

ከንግዱ ማህበረሰብ እና ከወንድማማች ክልሎች ከ776 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ማሰባሰቡን የሶማሌ ክልል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ከንግዱ ማህበረሰብ እና ከወንድማማች ክልሎች ከ776 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ማሰባሰብ መቻሉን የሶማሌ ክልል ገለፀ። የሶማሌ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱረህማን አህመድ እንደገለጹት፥ በክልሉ በድርቅ…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል የሚያደርገውን ትንኮሳ እንዲያቆም ነዋሪዎች በሰልፍ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን ገዋኔ ወረዳ ነዋሪዎች አሸባሪ ቡድኑ በአፋር ክልል የሚያደርገውን ትንኮሳ እንዲያቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ዛሬ በገዋኔ ከተማ በተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ በከልበቲ ረሱና አብአላ አካባቢዎች የሚያደርገውን የንፁሃን…

ጎባ ወረዳ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ዞን ጎባ ወረዳ በደረሰው የተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጎባ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው በጎባ ወረዳ ልዩ ስሙ ገንዳ ሪራ በተባለ ሥፍራ መሆኑን በጎባ ፖሊስ የሰላም ማረጋገጥ ዲቪዥን ረዳት ኢንስፔክተር ሙክታር…

የአገልጋይነትን መንፈስ ተላብሶ አገራዊ ኃላፊነትን በአግባቡ የሚወጣ አመራር ማብቃት ያስፈልጋል – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአገልጋይነትን መንፈስ ተላብሶ አገራዊ ኃላፊነትን በአግባቡ የሚወጣ አመራር እየገነቡ ማብቃት እንደሚያስፈልግ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ። የየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ "መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ" ርዕስ ዙሪያ…

“የፓርቲያችንን እሴት በመጠበቅ ለክልላችን ብልፅግና እንተጋለን” – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የፓርቲያችንን እሴት በመጠበቅ ለክልላችን ብልፅግና እንተጋለን" ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የሀረሪ ክልል…

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በጦርነት የወደሙ ከተሞችን መልሶ በመገንባቱ ዙሪያ ከዳያስፖራው ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የእናት አገራቸውን ጥሪ ተከትለው አገር ቤት ከሚገኙ እጅግ በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በስካይላይት ሆቴል እየመከረ ነው፡፡ በጦርነት የወደሙ ከተሞችን መልሶ በመገንባት ላይ ባተኮረው በዚህ…

ኢንጂነር ታከለ በማዕድን ኢንቨስትመንት ዙሪያ ከእንግሊዝና አውስትራሊያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከእንግሊዝ አምባሳደር ዶክተር አላስታይር ማችፌል እና ከአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ በውይይታቸው በማዕድንና በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ምርት…

በዓለም አቀፍ ገበያ የኢትዮጵያ ቦንድ ሽያጭ መሻሻል አሳየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዓለም ገበያ የኢትዮጵያ የውጭ ቦንድ ሽያጭ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቱ ተገለጸ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሀገሪቱ ታውጆ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የአፈፃፀም ጊዜ እንዲያጥር ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የኢትዮጵያ የዶላር ቦንድ አፈፃፀም የቦንድ ሽያጩ…

በፈተናዎች ውስጥ ሆነን ታላላቅ ስራዎችን ሰርተናል- አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ለሰላም ዘብ የሚቆም ዜጋ መፍጠር ፣ በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባት መፍጠር ፣ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከር እና የግጭት መከላከል ስርዓቶችን ማበጀት በእጅጉ ያስፈልጋል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ውይይት አደረጉ፡፡ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት እድል እና አማራጮችን ለጃፓን ባለሀብቶች በጋራ የማስተዋወቅ ስራ መስራት ስለሚቻልባቸው መንገዶች በውይይቱ…