Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ሊያ እና የጣሊያን አምባሳደር የጤናውን ዘርፍ ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ በጤናው ዘርፍ የሚደረገውን ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ማካሄዳቸው ተገለጸ፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በጤናው ዘርፍ የሚያደርጉትን ትብብር ለማጠናከር…

ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው ለውጥ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ መሠረት ነው- ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው ለውጥ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ መሠረት መሆኑን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በሳፋሪኮም የኬንያ ኃላፊ ሚካኤል ጆሴፍ ከተመራ ከፍተኛ…

የነዳጅ ስርጭትና አቅርቦቱ ላይ ምንም አይነት ችግር አለመኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ስርጭት እና አቅርቦቱ ላይ ምንም አይነት ችግር የለም ሲል የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ሀይለማሪያም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ‘’ነዳጅ የለም’’ በሚል እየተናፈሰ ባለው…

ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ በቱሪዝም ዘርፍ የተደረጉት ቅድመ ዝግጅቶች አበረታች መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን አስመለክቶ በቱሪዝም ዘርፍ የተደረጉት ቅድመ ዝግጅቶች አበረታች መሆናቸውን የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር አማካሪ አቶ ጌትነት ይግዛው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢትዮጵያ…

ሚኒስቴሩ በቆላማ አካባቢዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ ለማዳረስ እየሠራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆላማ አካባቢዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ከ120 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ወረዳ ከ19 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ከተማዋን በማስዋብ ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 35ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ መነሻ በማድረግ ከተማዋን የማስዋብ ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ″35ኛውን የአፍሪካ ህብረት…

ቱኒዚያ፣ የማዳጋስካር እና የኬፕ ቨርዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦተማን ጃርዲ፣ የማዳጋስካር የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፖትሪክ ራአጆልንት እንዲሁም የኬፕ ቨርዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያና ዳጃምላ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና በ40ኛዉ የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት…

ለመገናኛ ኮሙዩኒዩኬሽን መሣሪያዎች የማርጋግጫ ሰርተፍኬት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ለመዘገባቸው የመረጃና የመገናኛ ቴክኖሎጂ መሣሪያዎች የባለቤትነት ማርጋግጫ ሰርተፍኬት ከሚቀጥለው ሳምት ጀምሮ እንደሚሰጥ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህነንት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) አስታወቀ። ኤጀንሲው በተሰጠዉ ሥልጣን እና ኃላፊነት መሰረት…

የደቡብ ዕዝ በተለያዩ ዘመቻዎች ድጋፍ ላደረጉ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ በህግ ማስከበር፥ በህልውና እና በህብረ ብሔራዊ ለአንድነት ዘመቻዎች ድጋፍ ላደረጉ ተቋማትና የህብረተሰብ ክፍሎች የእውቅናና የምስጋና የምስክር ወረቀት ሰጥቷል። ዕዙ ባዘጋጀው የሽልማት ሥነ-ስርዓት እውቅና የተሰጣቸው የአፋር ክልል፣…

የመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎትን የመረጃ ደህንነት የሚያስጠብቅ ፖሊሲ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎትን የመረጃ ደህንነት የሚያስጠብቅ “የኤሌክትሮኒክ መንግስት የኢንፎርሜሽን ደህንነት ፖሊሲ” እየተዘጋጀ ነው፡፡ ፖሊሲው የመንግስት አገልግሎቶችን በኤሌክትሮኒክ መንገድ ለዜጎች ለማድረስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመረጃ…