የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሀገራዊ ተልዕኮውን ከመወጣት ጎን ለጎን ተቋማዊ አደረጃጀቱንም ይበልጥ በማዘመን ላይ ይገኛል – ብ/ጄነራል ነገራ ሌሊሳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሀገራዊ ተልዕኮውን ከመወጣት ጎን ለጎን ተቋማዊ አደረጃጀቱንም ይበልጥ በማዘመን ላይ እንደሚገኝ ምክትል አዛዥ ለአየር ሎጂስቲክስ ብርጋዴር ጄነራል ነገራ ሌሊሳ ገለጹ።
ብርጋዴር ጄነራል ነገራ ሌሊሳ ፥ የመንግስትን ጥሪ ተከትሎ…