በሐረሪ ክልል ከአፈፃፀም ጋር ተያይዞ እየታዩ የሚገኙ መሻሻሎችን ማጠናከር ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከአፈፃፀም ጋር ተያይዞ እየታዩ የሚገኙ መሻሻሎችን ማጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡
የክልሉ ካቢኔ ሲያካሄደው የቆየውን የተቋማት የ100 ቀናት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በዛሬው እለት አጠናቋል፡፡…