Fana: At a Speed of Life!

የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ÷ በኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል ከአገልግሎት ውጭ ሆነው ለነበሩ መሰረተ ልማቶች እና የወደብ ማሽነሪዎች…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ መካከለኛ፣ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የዲጂታል ብድር መተግበርያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ መካከለኛ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ "ሚቹ" የተባለ የዲጂታል ብድር መተግበርያ ይፋ አደረገ። በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና በክፍያ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ የቀረበው ይህ የብድር መጠየቂያ እና…

በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ከስረ መሰረቱ ለመፍታት የእስረኞችን ክስ ማቋረጥ አስፈልጓል- የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ከስረ መሰረቱ ለመፍታት የእስረኞችን ክስ ማቋረጥ አስፈላጊ መሆኑን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ አገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን በሚመለከት…

በጥፋት ቡድኑ ውድመት የደረሰባቸውን ከተሞች ለማቋቋም ከተሞች አጋርነታቸውን የሚያሳዩበት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የቁርጥ ቀን የከተሞች እህትማማቾች ጥምረት"በሚል መሪ ቃል በጥፋት ቡድኑ ውድመት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም ከተሞች አጋርነታቸውን የሚያሳዩበት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ እህት ከተሞች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን…

በኦሮሚያ በሁለት ሳምንት ውስጥ ብቻ 876 የሚሆኑ የሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የህልውና ዘመቻው ተግባራዊ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ የተሰራው ስራ አመርቂ ውጤት ማምጣቱን የክልል የመንግስት ገለፀ። የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ በክልሉ የልማትና የፀጥታ ስራዎች ዙሪያ መግለጫ…

በአዲስ አበባ 5 ሺህ ተገጣጣሚ ቤቶች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በአንድ ዓመት ተገንብተው የሚጠናቀቁ 5 ሺህ ተገጣጣሚ ቤቶችን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ። በግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ…

የደላንታ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መልሶ ግንባታና የማደራጀት ስራ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሊሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት በደቡብ ወሎ ዞን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበትን የደላንታ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጥገና ሥራ ለማስጀመር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ኤልያስ ዓሊ…

መከላከያ ዩኒቨርሲቲና ስፔስ ሣይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የምርምርና የጥናት ፕሮጀክት ሥራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ እና በኢትዮጵያ ስፔስ ሣይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ፣ በጋራ የምርምርና የጥናት ፕሮጀክት ሥራ ለመሥራት የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ። ሁለቱ ሀገር በቀል ተቋማት ወቅቱ የሚጠይቀውን የወታደራዊ ሣይንስና ቴክኖሎጂ…

ሀገር አቀፍ የፓን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች የእግር ኳስ ውድድር ተጀመረ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የፓን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች የእግር ኳስ ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ተጀመረ። የፖን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች ውድድር ተተኪ ስፖርተኞችን ለመፍጠር ዕድል እንደሚሰጥ ተገልጿል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታዎች…

የቻይና – አፍሪካ ወዳጅነት እና ትብብር በሀገራቱ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ነው – ዋንግ ዪ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና -አፍሪካ ትብብር በሀገራቱ ፍላጎትና ብሄራዊ ጥቅም ላይ የተመሰረተ መሆኑን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ገለጹ፡፡ ዋንግ ዪ ÷ በፈረንጆች አዲስ ዓመት የመጀመሪያ የአፍሪካ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቀው በሰጡት…