የሀገር ውስጥ ዜና ለልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማእከል የ1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ Meseret Awoke Oct 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ ለኢትዮጵያ ልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማእከል የ1 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የወጋገን ባንክ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዲሹ ሁሴን ባንኩ ያደረገው ድጋፍ ማህበራዊ ሃላፊነትን ለመወጣት በማሰብ መሆኑን ተናግረዋል።…
Uncategorized ጭፍራ አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች ለችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ Meseret Awoke Oct 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት የሽብር ቡድን የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ ከአፋር ክልል ጭፍራ አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች ለችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ። የሽብር ቡድኑ ሰርጎ ለመግባት የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ በክልሉ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኤፌሶን-መሀልሜዳ መንገድ ግንባታ 95 በመቶ ተጠናቀቀ Meseret Awoke Oct 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቀምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 61 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የኤፌሶን-መሀልሜዳ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘው በጀት ዓመት ሙሉ ለሙሉ እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል። ለግንባታው ስራው የተመደበው 1 ቢሊየን 352 ሚሊየን ብር በኢትዮጵያ መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና መቐለ የሚገኘው የመስፍን ኢንጅነሪንግ ሁለተኛው ክፍል በአየር ሃይል ተመታ Meseret Awoke Oct 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የኢትዮጵያ አየር ኃይል መቐለ የሚገኘውን መስፍን ኢንጅነሪንግ ሁለተኛው ክፍል በአየር መምታቱን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ይህ ተቋም ሕወሃት ወታደራዊ መሣሪያዎችን የሚጠግንበት ቦታ መሆኑንም የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳን ሽግግር እንዲሳካ ኢትዮጵያ ስታራምደው የነበረውን አቋም አጠናክራ ትቀጥላለች Meseret Awoke Oct 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ እና በኢትዮጵያ በሳምንቱ የተከናወኑ የዲፕሎማሲ ስራዎችን በተመለከተ አንስተዋል። ከሱዳን ጋር በተያያዘ በሰጡት…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ Meseret Awoke Oct 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ አደጋው በጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በገርቢ ቀበሌ ልዩ ቦታው ቀልቀልቲ በሚባል ቦታ ትናንት ከለሊቱ 9 ሰዓት አካባቢ መከሰቱን የጽህፈት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶሮና የዶሮ ውጤት ዋጋ መናር ምርቱን የቅንጦት ምግብ እንዲሆን አድርጎታል-ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሳ Meseret Awoke Oct 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዶሮ ሃብት ልማትና እና ግብይት ረቂቅ አዋጅ ማዳበር የሚያስችል ግብዓት መሰብሰቢያ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱም ዶሮና የዶሮ ውጤት ዋጋ መናር ለኢትዮጵያውያን የቅንጦት ምግብ እንዲሆን አድርጎታል ሲሉ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሃብት…
የሀገር ውስጥ ዜና ተገጣጣሚ ቤቶች በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያግዛሉ – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ Meseret Awoke Oct 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የተገጣጣሚ ቤት የፈጠራ ቴክኖሎጂ ስራን ጎብኝተዋል፡፡ ቴክኖሎጂው በመዲናዋ በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን የቤት ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ተመድ በሀገሪቱ እያከናወናቸው ላሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ድጋፏን አጠናክራ ትቀጥላለች – አቶ ደመቀ Meseret Awoke Oct 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቀንን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ በተካሄደው ስነ ስርዓት ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተሳትፈዋል። ኢትዮጵያ በመንግስታቱን ድርጅት ቻርተር ላይ ያላትን ቁርጠኝነት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንትን ተቀብለው አነጋገሩ Meseret Awoke Oct 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒተር ሞረርን በትናንትናው ዕለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገረዋል፡፡ በወቅቱም ፕሬዚዳንቱ ድርጅታቸው በኢትዮጵያ ባለው የረጅም…