ሁለንተናዊ ሰላምና ብልጽግና የሚመጣው ሁሉንም ዓይነት ፈተናዎች እንደየመልካቸው በማሸነፍ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1 ሺህ 496ኛው ለመውሊድ በዓል በአስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፥ ሁለንተናዊ ሰላምና ብልጽግና የሚመጣው ሁሉንም ዓይነት ፈተናዎች እንደየመልካቸው በማሸነፍ ነው ብለዋል።
ሀገራችን የገጠሟትን…