Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የድጋፍ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የድጋፍ ጥሪ አቅርቧል። የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ኡመር ኢድሪስ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ በሰሜኑ የኢትዮጵያ…

218 ማዳበሪያ የአሸባሪው ህወሓት አደንዛዥ ዕጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአሸባሪው ህወሓት ቡድን ሊጠቀምበት የነበረ 218 ማዳበሪያ አደንዛዥ ዕጽ በሁመራ ግንባር ተይዞ መቃጠሉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሰሜን ዳይሬክቶሬት ዲቪዥን 3 ኃላፊ ኮማንደር እንየው አለባቸው እንደገለጹት÷ አደንዛዥ…

ኢትዮ-ቴሌኮም በማዕከላዊ ሰሜን ሪጅን ከተሞች የ4ጂ ኤልቲ ኢ አድቫንስድ አገልግሎት ነገ ያስጀምራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮ-ቴሌኮም በማዕከላዊ ሰሜን ሪጅን ከተሞች የ4ጂ ኤልቲ ኢ አድቫንስድ አገልግሎትን በነገው ዕለት ያስጀምራል። አገልግሎቱ በደብረ ብርሀን፣ ፍቼ፣ ሸዋሮቢት፣ ሱልልታ፣ ሰንዳፋ፣ ገርባ ጉራቻና ለገጣፎ ከተሞች ነው የሚጀምረው። ይህንን…

በድንጋይ ያባረርነው አሸባሪው ህወሓት እኛ እያለን ሀገራችንን አያፈርስም – የአርሲ ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድንጋይ ያባረርነው አሸባሪው ህወሓት እኛ እያለን ዳግም የኦሮሚያን መሬት አይረግጥም፤ ሀገራችንንም አያፈርስም ሲሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የተቀላቀሉ የአርሲ ዞን እና የአሰላ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ። የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለተቀላቀሉ…

ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ፍትሃዊና ሚዛናዊ የሆነ ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በትክክል በመገዘብ ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ፍትሃዊ እና ሚዛናዊ የሆነ ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ። አቶ ደመቀ ከአየርላንድ የውጭ…

በብርሸለቆ ለሠራዊት አባላት የማዕረግ ሹመት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለሠራዊት አባላት የማዕረግ ሹመት ተሰጠ፡፡ የማዕረግ እድገት የተሰጠው የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑና በመልካም የስራ ውጤት የላቀ አፈፃፀም ያመጡ የባለ ሌላ ማዕረግተኞች፣ ለመስመራዊ መኮንኖች እና…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ ማርቲን ግሪፍትስ ጋር ተወያዩ። ሃላፊዎቹ በሰብዓዊ ድጋፍ ዙሪያ በኒውዮርክ ተገኝተው መክረዋል። በምክክሩም በሁሉም…

የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሀገራዊና ቀጣናዊ አጀንዳዎች ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በልዩ ልዩ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቻው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ውይይት ከተደረገባቸው ጉዳዮች መካከል የኢትዮጵያ…

ከ80 በላይ የመንገድ መብራት የብረት ምሰሶዎች አገልግሎት ባለመስጠታቸው ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 በላይ የመንገድ መብራት የብረት ምሰሶ ተተክሎ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ የቡራዩ ከተማ ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ። በቡራዮ ከተማ ከታ ቀበሌ ከዓመታት በላይ ያለ አገልግሎት የቆመ የመንገድ መብራት ለብልሽት እና ለስርቆት እየተዳረገ መሆኑን…

የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለህልውና ዘመቻው 45 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሕልውና ዘመቻው 45 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቢያዝን እንኳሆነ÷ ድጋፉ ከሠራተኛው የወር ደመወዝ፣ በድርጅቱ ውስጥ ካሉ ሲቪክ አደረጃጀቶች፣ ከሠራተኛው መረዳጃ ማኅበር…