Fana: At a Speed of Life!

የቡድን 20 ሃገራት የብድር ማመጣጠኛ የውሳኔ ሃሳብ ወቅታዊና ጠቃሚ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር በቡድን 20 አባል ሃገራት አበዳሪዎች ኮሚቴ የተቀመጠዉ የብድር ማመጣጠኛ የውሳኔ ሃሳብ ወቅታዊና ጠቃሚ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ÷ የአበዳሪ ኮሚቴዉ ቡድን ዛሬ ይፋ ያደረገዉ የብድር…

የቱሪዝም ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)"ቱሪዝም ለሁለተናዊ እድገት!” በሚል መሪ ቃል የዓለም አቀፉ የቱሪዝም ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የአዲስ…

የዩኒሴፍ አመራሮች ተፈናቃዮች ያሉበትን ሁኔታ ለመመልከት ደሴን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒሴፍ የሀገር ውስጥና የውጭ አመራሮች ተፈናቃዬች ያሉበትን ሁኔታ ለመመልከት ደሴ ተገኝተው ጎብኝተዋል። ከአመራሮቹ በተጨማሪ የብሪታንያ ልዩ መልዕክተኛ ኒክ ዳየር ተገኝተዋል። የደሴ ከተማ ከንቲባ አቶ አበበ ገብረመስቀል ለአመራሮቹ…

በድሬዳዋ ኮቪድ 19 በፍጥነት እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በድሬዳዋ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳሳቢ በሆነ መልኩ እየተሰራጨ መሆኑን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አሰወታወቀ። በዴልታ ዝርያ ምክንያት የተከሰተውን ሶስተኛው የኮቪድ 19 ማዕበል የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎችን…

የዲጂታል ጤና ስትራቴጂው ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዲጂታል ጤና ስትራቴጂው ጥራት ያለው፣ ፍትሃዊና በቴክኖሎጂ የታገዘ የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ ያስችላል ተብሏል። የኢትዮጵያ የዲጂታል ጤና ስትራቴጂን ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ጋር በማጣጣም በሚተገበርበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ…

እርዳታ አቅርቦቱ ትግራይ እርዳታ ለማድረስ ሄደው ባልተመለሱ ተሽከርካሪዎች ሳቢያ ተስተጓጉሏል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)እርዳታ ለማድረስ ትግራይ ክልል ሄደው በዛው የቀሩ ተሽከርካሪዎች አለመመለስ በእርዳታ አቅርቦቱ ላይ ችግር መፍጠሩን የብሄራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ገለጹ። የእርዳታ እህል ጭነው ወደ ትግራይ ከሄዱ 466 ተሽከርካሪዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሼክ አህመድ ቢን አህመድ አሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሃላፊዎቹ በኒውዮርክ ተገናኝተው በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ በሰፊው…

ዶ/ር አረጋና ቤተሰቦቻቸው በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አረጋ ይርዳውና ቤተሰቦቻቸው ከሰሜን ወሎ የተለያዪ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ የምግብ እህል አልባሳት እንዲሁም የቤት ቁሳቁስን ያካተተ ሲሆን÷ በቅዳሜ ገበያ ትምህርት ቤት ለተጠለሉ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከጋቦን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የጋቦን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓኮሜ ሞቤሌት ቡቤያ በኒውዮርክ ተገናኝተው ተወያይተዋል። በውይይቱ የኢትዮጵያ እና ጋቦን የሁለትዮሽ ግንኙነት፣ አህጉራዊ እና ዓለምአቀፍ ጉዳዮች…

በማይጠብሪ ግንባር ከአሸባሪው ህወሓት ጋር ሲፋለሙ ለተሰው ወጣቶች የቀብር ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር ሃገርን ላለማስደፈር ከሽብር ቡድኑ ህወሓት ጋር ሲፋለሙ ለተሰው ወጣቶች የቀብር ስነ ስርዓት ተካሂዷል። በሰሜን ጎንደር ዞን በደባርቅ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የቀብር ስነ ስርዓት የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች፣ የሰማዕታት…