Fana: At a Speed of Life!

የጉና በጌምድር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ወደመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኘው የጉና በጌምድር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአሸባሪውና ወራሪው የህወሓት ቡድን ሙሉ በሙሉ መውደሙን የኮሌጁ ዲን አስታወቁ። አሸባሪው የህወሓት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን የተለያዩ አካባቢዎችን በወረራ ይዞ በቆየባቸው ጥቂት…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለጸጥታ ሃይሎች ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን በማይጠብሪ ግንባር ህወሓትን እየተፋለመ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት፣ ለክልል ልዩ ሃይሎች፣ ሚሊሻ እና ፋኖ 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የምዕራብ ጎጃም ዞን የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኖርዌይ እና ዴኒማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኖርዌይ እና ዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪ ኤሪክሰን ሱሬይድ በኒውዮርክ የስራ ቆይታቸው ተገናኝተው…

የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቶቹን ጠብቆ እንዲከበር ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ህዝብ ያለ ምንም ልዩነት በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበት የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቶቹን ጠብቆ እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ከፍተኛ…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለብሔራዊ የህዝብ ቤተ መጻሕፍት 3ሺህ መጻሕፍት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጅማ ዩቨርሲቲ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አነሳሽነት በኢዲስ አበባ እየተገነባ ለሚገኘው ብሔራዊ የህዝብ ቤተ መጻሕፍት 3ሺህ የተለያዩ መፃህፍቶችን ለትምህርት ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡ መጻሕፍቱን የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር…

ኢዜማ በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ከቀያቸው ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ ዜጎች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ አልባሳትና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውለውን ድጋፍ የኢዜማ…

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ከ18 ሺህ 900 በላይ ኢንተርፕራይዞችን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል እና የክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ አካላት በ2013 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸምና የተያዘው በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ ውይይት እያደረጉ ነው ። መድረኩን የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከፌዴራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራ…

በወላይታ ሶዶ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመናፈሻ ፓርክ ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመናፈሻ ፓርክ ለመገንባት አቶ ተስፋዬ ይገዙ የመሠረተ ድንጋዩን አስቀምጠዋል፡፡ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ይገዙ…

‘‘ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት’’ የፊርማ ስነ-ስርዓት በፖለቲካ ፓርቲዎች እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የራያ ራዩማ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የአዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ የህዳሴ ፓርቲ እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር በስነ-ስርዓቱ እየተካፈሉ ይገኛሉ። የሃገር ህልውና ጉዳይ ከፓርቲ እና ፖለቲካ በላይ በመሆኑ ሁሉም…

የተባበሩት መንግስታት የሥነ ህዝብ ፈንድ 559 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ድጋፍ ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የሥነ ህዝብ ፈንድ 559 ሺህ ዶላር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶችን ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ፡፡ ድጋፉ አማራ ክልል ላሉ 28 የጤና ተቋማት እንደሚሆንም ነው የተገለጸው፡፡ የተባበሩት መንግስታት የሥነ ህዝብ ፈንድ…