Fana: At a Speed of Life!

የአሸባሪውን ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለመመከት በየአካባቢው የተጠናከረ ጥበቃና ክትትል እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለመመከት በየአካባቢያቸው የተጠናከረ ጥበቃና ክትትል እያደረጉ መሆኑን የሠመራ-ሎጊያ ከተማ ወጣቶች ገለጹ፡፡ የሠመራ-ሎጊያ ከተማ ወጣቶች እንዳሉት አሸባሪው የህወሓት ቡድን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተለያዩ…

በሠርጉ ዕለት ለተፈናቀሉ ወገኖች ገንዘብ ያሰባሰበው ሙሽራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሙሽራው በሠርጉ ዕለት ከራሱ በተጨማሪ ታዳሚዎቹን በማስተባበር ከ395ሺህ ብር በላይ ገንዘብ በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች እንዲውል አሰባሰበ፡፡ ኑሮውን በአሜሪካ ያደረገው የአፋር ክልል ተወላጁ ወጣት ሁሴን አህመድ ባለፈው እሁድ ነው በአዲስ አበባ…

ለመከላከያ ሠራዊት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ቃል ተገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ቃል መገባቱ ተገለፀ፡፡ በዞንም 351 በሬ ከየወረዳዎቹ ማሰባሰብ መቻሉ ተገልጿል፡፡ በዞኑ የሚገኙ 1 ሺህ 673 አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመሰጠት ቃል የገቡ ሲሆን÷…

ፋሲል ከነማ ለጠለምትና አዲአርቃይ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማ ለጠለምትና አዲአርቃይ ተፈናቃይ ዜጎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ፋሲል ከነማ ከአዲአርቃይና ጠለምት አካባቢዎች በህልውና ማስከበር ዘመቻው ምክንያት በደባርቅ ከተማ በጊዜያዊነት ለተጠለሉ ከ16 ሺህ በላይ ወገኖች የልብስና የምግብ ቁሳቁስ ነው…

በክልሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ20 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2013 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ20 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ ተቋሙ ከተለያዩ የገቢ አርዕስቶች 20 ቢሊየን 560 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ የያዘውን ዕቅድ ለመፈፀም ጥረት መደረጉን…

በባህርዳር ከተማ ለህልውና ዘመቻው ህብረተሰቡ የሚያደርገው ተሳትፎ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በባህርዳር ከተማ ሀብት በማሰባሰብ እና ስንቅ በማዘጋጀት ለህልውና ዘመቻው ህብረተሰቡ የሚያደርገው ተሳትፎ በተሻለ ሁኔታ መቀጠሉን የከተማው ሀብት አሰባሳቢና ሎጅስቲክ ኮሚቴ አስታወቀ። የኮሚቴው ዋና ሰብሳቢ አቶ አላዩ መኮነን÷ አሸባሪው የህወሓት…

ክህደት የፈጸሙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገርና በሀገሪቱ ሰራዊት ላይ ክህደት በመፈፀም ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት እስከ 18 ዓመት የሚደርስ የፅኑ እስራት ቅጣት ተላለፈባቸው። የደቡብ ዕዝ ቀዳማዊ የጦር ፍርድ ቤት ባስቻለው ወታደራዊ ፍርድ ቤት አስር ተከሳሾች…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በ650 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር የለማ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ በ650 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር የለማ የስንዴ፣ ቦቆሎ እና ቦሎቄ ሰብልን ጎብኝቷል፡፡ በዘንድሮው ምርት ዘመን እንደ ኦሮሚያ…

የደሴ ከተማ ነጋዴዎች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ክልላዊና ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ባካሄደው ውይይት ለህልውና ዘመቻው ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰብስቧል፡፡ የንግዱ ማኅበረሰብ እያደረገ ያለውን ድጋፍም አጠናክሮ እንዲቀጥል የደሴ ከተማ…

ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኦሮሚያ እና የአማራ ክልል የንግድ ቢሮዎች ገለጹ። የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ምክትል የቢሮ ሀላፊ አቶ ወርቁ ጫላ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…