የአሸባሪውን ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለመመከት በየአካባቢው የተጠናከረ ጥበቃና ክትትል እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለመመከት በየአካባቢያቸው የተጠናከረ ጥበቃና ክትትል እያደረጉ መሆኑን የሠመራ-ሎጊያ ከተማ ወጣቶች ገለጹ፡፡
የሠመራ-ሎጊያ ከተማ ወጣቶች እንዳሉት አሸባሪው የህወሓት ቡድን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተለያዩ…