የሀገር ውስጥ ዜና በአምቦ ከተማ ምክንያታዊ ያልሆነ ዋጋ በጨመሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምቦ ከተማ በሸቀጦች ላይ ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአምቦ ከተማ ንግድ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ ሸማቾች በበኩላቸው በየቀኑ እየጨመረ የመጣውን የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ለመከላከል እየተወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዚህ ሳምንት ጀምሮ በሳኡዲ አረቢያ እስር ቤቶች የሚገኙ ዜጎች ወደሃገራቸው ይመለሳሉ Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ከሳኡዲ አረቢያ መንግስት ጋር በመቀናጀት ከዚህ ሳምንት ጀምሮ በሳኡዲ አረቢያ በእስር ቤቶችና ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ዜጎች ወደሃገራቸው እንደሚመለሱ ተገለጸ፡፡ ሃገራቱ በሳምንት ሶሶት በረራዎችን በማድረግ በሳኡዲ አረቢያ የተለያዩ ማቆያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ከ1ነጥብ1 ሚሊየን ብር በላይ ሁለተኛ ዙር የመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሸባሪው የህውሓት የጥፋት ቡድን በመንግስት የተሰጠውን የሰላም እድል ወደ ጎን…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪዎቹ ኦነግ ሸኔና ህወሓት የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች ናቸው – የጅማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪዎቹ ኦነግ ሸኔና ህወሓት በህዝብ ስም የሚቆምሩ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች መሆናቸውን የጅማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ። የጅማ ከተማና አከባቢዋ ነዋሪዎች ዛሬ በጅማ ስቴዲየም በመገኘት የሁለቱን የጥፋት ቡድኖች ሃገር የማፍረስ ተልዕኮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ግንባር ድረስ በማቅናት ድጋፍ አደረጉ Meseret Awoke Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ለሚሊሻ አባላት ግንባር ድረስ በማቅናት ከ780 ሺህ ብር በላይ የሆኑ 24 ሰንጋዎችና 46 በጎችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሠይድ መሐመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኩባ ላደረገችው የሰብዓዊ ድጋፍ ኢትዮጵያ አመሰገነች Meseret Awoke Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩባ በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ላደረገችው ድጋፍ በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ አመሠገኑ። አምባሳደሩ የኩባና የኢትዮጵያ ግንኙነት ጠንካራ መሰረት ያለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ኩባ በ1970 ዎቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ቡድን የሃይማኖት ተቋማትን ኢላማ በማድረግ የሚያካሂደውን ጥቃት የሃይማኖት መሪዎች አወገዙ Meseret Awoke Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን የሃይማኖት ተቋማትን ኢላማ በማድረግ የሚያካሂደውን ጥቃት የደቡብ ወሎ የሃይማኖት መሪዎች አውግዘዋል፡፡ የሃይማኖት መሪዎቹ የጥፋት ቡድኑን አካሄድ ለመመከት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል። አሸባሪው ቡድን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ዝግጅቶችን ያቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን አመሰገኑ Meseret Awoke Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ዝግጅቶችን ላቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ "ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ መቼም፣ የትም፣ በምንም" በሚል መሪ ቃል፣ የብሔራዊ ቴአትር፣ የኦሮሞ የባህል ማዕከልና የአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምስራቅ አፍሪካን የክህሎት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ የተቀረጸው ፕሮጀክት አፈጻጸም መጓተቱ ተገለጸ Meseret Awoke Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆችን የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ የተቀረጸው ፕሮጀክት አፈጻጸም መጓተቱ ተመለከተ። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከሁሉም ክልሎች የዘርፍ አመራሮችና የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር አለሙ ስሜ እና ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ በግንባር በመገኘት የሃገር የቁርጥ ቀን ልጆችን አበረታቱ Meseret Awoke Aug 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ዓለሙ ስሜ እና የአብን ሊቀመንበር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ በወሎ ግንባር በመገኘት ከጠላት ጋር በመዋደቅ ላይ የሚገኙ የሀገር የቁርጥ ቀን ልጆችን አበረታቱ። ሁለቱ…