Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት በአማራና አፋር ክልሎች የሚያደርገውን ትንኮሳ አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራና አፋር ክልሎች የሚያደርገውን ትንኮሳ አጠናክሮ መቀጠሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የዓለም አቀፍ ግንኙትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ ቢለኔ ስዩም በዛሬው…

በሐረሪ ክልል የዋጋ ንረት እንዲባባስ ያደረጉ 38 የንግድ ድርጅቶች ታሸጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ምርቶችን በመደበቅ የዋጋ ንረት እንዲባባስ ያደረጉ 38 የንግድ ደርጅቶች መታሸጋቸውን የክልሉ ንግድና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ኃላፊ አቶ ቡሽራ አልዪ እንደገለጹት÷ የታሸጉት የንግድ ድርጅቶች ምርቶችን በመደበቅ የዋጋ…

አሸባሪውን ትህነግ አስወግዶ ሰላምን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ትግል ማጠናከር እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የትህነግ ቡድን አስወግዶ ሰላምን ለማረጋገጥ የጀመርነውን ትግል ማጠናከር እንደሚገባ የሲደማ ክልል ጥሪ አቀረበ፡፡ የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ሰለሞን ላሌ ዛሬ በተጀመረው በምክር ቤቱ 1ኛ የስራ…

የክልልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰዉ ዝርፊያ የሚፈጽሙ እንዳሉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የክልልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰዉ፣ሀሰተኛ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ይዘዉ ህገ-ወጥ ብርበራና የዝርፊያ ሙከራ የሚፈጽሙ እንዳሉ ተጠቁሟል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጠው ማሳሰቢያ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

ጥረት ኮርፖሬት ለአማራ ክልል የጸጥታ ሃይሎች ከ20 ሚሊየን ብር በላይ እና የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጥረት ኮርፖሬት በሃገር ህልውና ላይ የተቃጣውን አደጋ ለመመከት ለተሰለፈው የአማራ ክልል የጸጥታ ሃይሎች ከ20 ሚሊየን ብር በላይ እና የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከገንዘብ እና አይነት ድጋፉ በተጨማሪ በግንባር የመሰለፍና የደም ልገሳ ድጋፎችም…

ፓትሪያርኩ ምዕመኑ ጾመ ፍልሰታን ለሀገር ሰላም በመጸለይ እንዲያሳልፍ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ጾመ ፍልሰታን የተቸገሩትን በመርዳትና ለሃገር ሠላምና አንድነት በመፀለይ አንዲያሳልፉ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘ-ኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አሳሰቡ።…

ዳያስፖራው የ37 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ፕሮጀክቶችን ማስመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዳያስፖራው የ37 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ፕሮጀክቶችን ማስመዝገቡን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ገለጹ። ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት 3ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ…

የስኳር ህመም

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአለም ላይ 422ሚሊየን አዋቂ ሰዎች የስኳር ህመም ተጠቂዎች ናቸው፡፡ ይህም ከ 11 ሰዎች አንድ ሰው የስኳር ህመም አለበት እንደማለት ነው። ዋና ዋናዎቹ የስኳር ህመም አይነቶች ሶስት ሲሆኑ÷ Type 1 Diabetes ( አንደኛው አይነት…

የገዳ ባንክ አክሲዮን ማህበር የምሰረታ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዳ ባንክ አክሲዮን ማህበር የምሰረታ ጉባዔ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎችና እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ የባንኩ የቁጠባ ባህልን ለማሻሻልና በገጠር…

አልማ ከራያ ዋግና ቆቦ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ300 ኩንታል በላይ የዱቄት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) ከራያ ዋግና ቆቦ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ300 ኩንታል በላይ የዱቄት ድጋፍ አድርጓል። የድርጅቱ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አራጋው ታደሰ ማህበሩ ከዘላቂ ልማት ባሻገር በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ለሚፈናቀሉ…