በአባይ ተፋሰስ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ተጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ፣ ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት" በሚል በተፋሰሱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ በባህርዳር ከተማ ተጀምሯል።
መድረኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት…