Fana: At a Speed of Life!

በአባይ ተፋሰስ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ፣ ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት" በሚል በተፋሰሱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ በባህርዳር ከተማ ተጀምሯል። መድረኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት…

እያንዳንዳቸው1ነጥብ8 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 80 ታወሮች ተዘርፈዋል – በኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ ሀይል ደቡብ ሪጅን

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)እያንዳንዳቸው1ነጥብ8 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 80 ታወሮች እንደተዘረፉበት በኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ ሀይል ደቡብ ሪጅን አስታወቀ። በዚህም በምዕራብ አርሲ ዞን ተደጋጋሚ የመብራት ሀይል መቆራረጥ እንዲገጥመው እንዳደረገ ሪጅኑ ገልጿል። እንደ ሪጅኑ…

ሀሰተኛ ደረሰኝ ሲታተምባቸው የነበሩ 31 ህገ-ወጥ የካሽ ሬጂስተር ማሽኖች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በሀሰተኛ ማንነት የሀገርንና የህዝብ ሀብት ለመዝረፍ ሲውሉ የነበሩ 31 የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ ማሽኖች ተይዘዋል፡፡ ደረሰኝ ግብይት መኖሩ የሚያረጋግጥ ለታክስ አሰባሰብ አገልግሎት የሚውል በመሆኑ የዕቃ ወይም የአገልግሎት…

የአማራ ክልል ጠበቆች ማኅበር ትህነግን ለመደምሰስ አገልግሎት የሚውል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጠበቆች ማኅበር አባላት አሸባሪው ትህነግን ለመደምሰስ አገልግሎት የሚውል ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የማኅበሩ አባላት ከባሕር ዳርና አካባቢዋ ጠበቆች ጋር ሀገራዊና ክልላዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አባላቱ ለህልውና…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስራ አፈጻጸም እና መሪ እቅድ ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም እና የ2014 መሪ እቅድ ላይ ውይይት እያካሄዱ ይገኛሉ። በአዳማ እየተካሄደ ባለው ውይይት ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ…

ፍሬወይኒ ኃይሉ በሴቶች የ1500 ሜትር ለፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ለፍጻሜ አልፋለች፡፡ በ1 ሺህ 500 ሜትር በምድብ አንድ የግማሽ ፍፃሜ ውድድሯን ያደረገችው አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ በ3 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ54 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት 2ኛ…

15ኛው ዓለም አቀፍ የናይሎ ሳህራን ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 15 ኛው ዓለም አቀፍ የናይሎ ሳህራን ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። 15ኛው የናይሎ ሳህራን ቋንቋዎች ጉባኤ በበይነ መረብ በአራት የተለያዩ ማዕከላት እየተካሄደ ነው። ጉባኤው በኢትዮጵያ፣ በኬኒያ፣ በደቡብ ሱዳን እና በሱዳን እየተካሄደ ሲሆን፥…

ከተቋቋሙለት አላማ ውጭ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የውጭ ድርጅቶች ታገዱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከተቋቋሙለት አላማ ውጭ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሶስት የውጭ ድርጅቶች ለሶስት ወራት መታገዳቸውን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ አንደኛ MSF HOLLAND ሁለተኛ NORWEGIAN REFUGEE COUNCIL እና ሶስተኛ AL MAKTOUME…

የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ የመንግስት ሆስፒታሎች የሽልማት መርሃግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የ2013 ሶስተኛው ዙር ሃገር አቀፍ የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ የመንግስት ሆስፒታሎች የሽልማት መርሃግብር እየተከናወነ ይገኛል። ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት አመታት የጤናውን ዘርፍ እንዲሻሻል በርካታ ስራዎች…

ከየመን፣ ሰንዓ 79 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከየመን፣ ሰንዓ 79 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በየመን የሚገኙ ዜጎች ወደ አገራችው ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በትናንትናው ዕለት 79 ዜጎቻችን ከየመን፣ ሰንዓ ወደ አገራቸው መመለሳቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ…