Fana: At a Speed of Life!

ከታላቁ የህዳሴ ግድብ አሁንም ዓይናችንን ለአፍታ አንነቅልም – ሜጄር ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ዓይናችንን ለአፍታ ሳንነቅል ደህንነቱን እየጠበቅን እንገኛለን ሲሉ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጄር ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ። የኢፌዴሪ አየር ኃይል መንግስት በሚሰጠን ትእዛዝ መሰረት ሀገር ለማፍረስ በሚጥር የትኛውም ኃይል ላይ…

መላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ የሀገሩን ሉአላዊነት ለማስከበር በአንድነት መሰለፉ ጊዜዉ የሚጠይቀዉ ተግባር ነው – አቶ ዕርስቱ ይረዳ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)መላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ የሀገሩን ሉአላዊነት ለማስከበር በአንድነት መሰለፉ ጊዜዉ የሚጠይቀዉ ተግባር መሆኑን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዕርስቱ ይረዳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት ክልሉ ለሁለተኛ ጊዜ ልዩ ሀይሉን ወደ…

በምዕራብ አርሲ ዞንና ሻሸመኔ ከተማ በሰላም ዙሪያ የሚሰሩ ስራዎችን ተቋማዊ ለማድረግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በምዕራብ አርሲ ዞንና ሻሸመኔ ከተማ በሰላም ግንባታና ግጭት ለመከላከል የሚሰሩ ስራዎችን ተቋማዊ ለማድረግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ በምዕራብ አርሲ ዞንና ሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና ከሚመለከታቸው የሰላም…

አሸባሪው ህወሀት በውጊያ ያስጨረሳቸውን ህጻናት መነገጃ እያደረገ ነው – መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሃት በውጊያ ያስጨረሳቸውን ህጻናት ሬሳ በማሰባሰብ ‘የኢትዮጵያ መንግስት ሰራዊት ገደላቸው’ ብሎ መነገጃ ለማድረግ የተለመደውን የቅጥፈት ፕሮፖጋንዳ ለማሰራጨት እየተውተረተረ መሆኑን መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ አሸባሪው ህወሀት…

የደቡብ ክልል ተጨማሪ የልዩ ሀይል አባላትን ወደ ግዳጅ ቀጠና ለማሰማራት የሽኝት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ተጨማሪ የልዩ ሀይል አባላትን ወደ ግዳጅ ቀጠና ለማሰማራት የሽኝት መርሐ ግብር በሀዋሳ እያካሄደ ይገኛል። አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሀገሪቱ እያካሄደ ያለውን የሽብር ተግባር ለመከላከል የደቡብ ክልል ከዚህ ቀደም የልዩ ሀይል አባላትን…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓል፣ ኤመራልድና ሳፋየር ማዕድናትን ሊያገበያይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓል፣ ኤመራልድና ሳፋየር ማዕድናትን ሊያገበያይ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የማዕድን ምርቶችን ወደ ዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ለማስገባት ከማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ሰነድ መፈራረሙ ይታወሳል።…

በሀዲያ ዞን አሸባሪው ህወሓትን የሚቃወምና መከላከያን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዲያ ዞን የአሸባሪውን የህወሓት ጁንታን የሚቃወምና መከላከያ ስራዊትን የሚደገፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በሆሳዕና ከተማ ዛሬ የተካሄደው ሰልፍ ከዞኑ ከሁሉም ወረዳዎችና ከተሞች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የአስተዳደር…

አሸባሪው የህወኃት ጁንታ ህፃናትን እየማገደ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወኃት ጁንታ ህፃናትን እየማገደ እንደሚገኝ ከአፋር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ጥቃት ለመሰንዘር ካሰማራቸው ሃይሎች መካከል ህጻናት እንደሚገኙበት የኮሙዩኒኬሽኑ መረጃ…

በ80 ሚሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጫና ዘመናዊ መናኸሪያ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ80 ሚሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጫና ዘመናዊ መናኸሪያ ተመርቋል፡፡ መናኸሪያውን መርቀው ስራ ያስጀመሩት በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲሳ ያደታ፥ መናኸሪያው ሁለተኛው ዙር የህዳሴ…

ለአሸባሪው ህወሀት ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 28 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪው ህወሀት ቡድን በተለያየ መንገድ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 28 ግለሰቦችና ንብረቶቻቸው በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በሶማሌ ክልል የሚገኙ የጁንታው ተላላኪዎች ለቡድኑ የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርጉ…