Fana: At a Speed of Life!

ከሃዲው የህወሓት ቡድንን ለማስወገድ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንሰለፋለን – የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሀዲውን የህወሀት ቡድን ለማስወገድ ለሀገር መከታ ከሆነው የመከላከያ ሰራዊት ጎን በመሰለፍ እንደሚደግፉ በደቡብ ኦሞ ዞን የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ድጋፋቸውን የገለጹት በጂንካ ከተማ እያካሄዱ ባሉት ሰላማዊ ሰልፍ ባሰሟቸው መፈክሮች…

በሃረሪ ክልል ኮቪድ19 ለመከላከል አስተዋጽኦ ላበረከቱ የጤና ባለሙያዎች የምስጋና እና የዕውቅና መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል በምርመራ የኮቪድ19 ከተከሰተበት ግንቦት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል ላገለገሉ የጤና ባለሙያዎችና ሠራተኞች የእውቅና እና ምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል። በእውቅና ፕሮግራሙ ላይ በመገኘት የቫይረሱን…

የ2013 በጀት አመት የሁሉም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 በጀት አመት የሁሉም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል። ሁሉም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ሪፖርታቸውን አቅርበው ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች እየተገመገሙ ነው። ግምገማው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት…

አሸባሪው ህወሃት የትግራይም ሆነ የመላው ኢትዮጵያውያን የጋራ ጠላት ነው – የአዲስ አበባ ሴቶች ማህበር ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ህወሃት የትግራይም ሆነ የመላው ኢትዮጵያውያን የጋራ ጠላት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ሴቶች ማህበር ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሁሉሃገርሽ ታዘዘ ገለጹ፡፡ የህወሃት ሽብር ቡድንን በመቃወም የሃገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ የአዲስ አበባ ሴቶችና…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ ጄኔራሎችና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የሥራ ምደባ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ ጄኔራሎችና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የሥራ ምደባ ሰጡ። የክልሉ ርእሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት ለአሚኮ እንዳስታወቀው ብርጋዴል ጄኔራል ተፈራ ማሞ የክልሉ ልዩ ኃይል አዛዥ ሆነው…

ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ ከመዲናዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወከሉ የህብረተሰብ ክፍሎችና የሀይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት…

በሀዋሳ ከተማ የህዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌቱን ስኬት አስመልክቶ ነዋሪዎች ድጋፋቸውን በአደባባይ እየገለጹ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የህዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌትን በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በመስቀል አደባባይ ድጋፋቸውን ለመግለጽ እየገቡ ይገኛሉ። ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ወደ ስታዲዬም መግባት መጀመራቸው ከከተማ አሰተዳደሩ…

የአረፋ በዓል በባህርዳር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 442ኛው የኢድ አል አድሃ በዓል በባሕር ዳር ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሰይድ ሙሐመድን ጨምሮ የሃይማኖት አባቶች፣ ጥሪ የተደረገላቸው…

የኢድ አል አደሃ አረፋ በዓል በደሴ እና ወልድያ ከተሞች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)1 ሺህ 442ኛው የኢድ አል አደሃ አረፋ በዓል በደሴ እና ወልድያ ከተሞች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የደሴ ከተማ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ከማለዳ ጀምሮ በተክቢራና በሌሎችም ሃይማኖታዊ ክንውኖች በዓሉን እያከበሩ ሲሆን፥ በፉርቃን መስጅድ የኢድ ሶላት…

የሀገር ሰላም ከሌለ የሀይማኖት ስርአታችንን መፈጸም አይቻልምና ለሀገር ሠላም ልንተባበር ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር ሰላም ከሌለ የሀይማኖት ስርአታችንን መፈጸም አይቻልምና ለሀገር ሠላም ልንተባበር ይገባል ሲሉ የደቡብ ወሎ ዞን እስልምና ጉዳይ ሰብሳቢ ሸህ ከድር ሁሴን ገለጹ፡፡ ይህ የተባለው በኮምቦልቻ ከተማ 1442ኛው የኢድ አል አድሀ አረፋ በአል የጀመአ…