Fana: At a Speed of Life!

‘‘ሁሉም ሴቶች ለብልጽግና፤ ብልጽግና ለሁሉም ሴቶች’’ በሚል መሪ ቃል ድጋፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ‘‘ሁሉም ሴቶች ለብልጽግና ፤ ብልጽግና ለሁሉም ሴቶች’’ በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ስታዲየም የሴቶች ድጋፍ እየተካሄደ ይገኛል። በአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለአዲስ አበባ ምክር ቤት የሚወዳደሩ እጩዎች…

በ300 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የጎንደር ከተማ የቄራ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ300 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የጎንደር ከተማ የቄራ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ በመርኃ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ እና የከተማው የአገልግሎትና አቅርቦት አስተዳደር…

የስማርት ምሰሶ ቴክኖሎጂ ምንድነው?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስማርት ምሰሶ ቴክኖሎጂ ስማርት ከተሞችን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አንዱ ግብዓት መሆኑን ስማርት ሲቲ ፕረስ ያትታል፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ኢትዮ ቴሌኮም ደምበኞች የዳታ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችላቸውን ስማርት ምሰሶ በእንጦጦ ፓርክ…

በጉራጌ ዞን ከ57 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በጉራጌ ዞን በገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ከ57 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል በጉራጌ ዞን ጉታዘር ወለኔ ወረዳ…

በተለያዩ አካባቢዎች ለፖለቲካ ፓርቲዎች የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ለፖለቲካ ፓርቲዎች የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ በጎንደር ከተማ፣ በማዕከላዊ ጎንደር፣ በምዕራብ ጎንደር እና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በሚገኙ የወረዳ ከተሞች፣ በኮምቦልቻ ከተማ፣…

የአዊ ልማት ማኅበር በአዲስ አበባ ለሚያስገነባው ሁለገብ ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአዊ ልማት ማኅበር በአዲስ አበባ ከተማ ለሚያስገነባው የባህል ማዕከል እና ሁለገብ ሕንፃ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። አቶ ደመቀ መኮንን በዚሁ መርሐ-ግብር ላይ ባደረጉት…

በ35 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ኢፉ ቦሩ ሐረዌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ኢፉ ቦሩ ሐረዌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል። በምዕራብ ወለጋ ዞን በመነሲቡ ወረዳ የተገነባው የኢፉ ቦሩ ሐረዌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲስ ተመርቆ…

አምባሳደር ታዬ ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ጋር ተወያዮ፡፡ በዚህ ወቅትም ስደተኞችን ከመጠበቅ ፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን እና ለስደተኞች እየተሰጠ…

በዳንሻ ከተማ የአሸባሪው ሕወሃትን ግፍ የሚያወግዝ እና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ ከተማ የአሸባሪውን ሕወሃት ግፍ የሚያወግዝና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ ተካሂዷል። በአሸባሪው ሕወሃት የሥልጣን ዘመን የደረሰውን ግፍ የሚያወግዙና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወሙ ሰልፎችም በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራና…

ኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች አስመረቀ። ኮርፖሬሽኑ በቶታል ተዘንዓ ሆስፒታል አካባቢ ሳይት፣ መካኒሳ ፣ ቦሌ እና አዋሬ ሳይቶች ለፌደራል የመንግስት ሰራተኞች የተሰሩ ሲሆን፥ የገርጂ ሳይት ደግሞ ለአቅመ ደካሞች…