Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ አግኘቻለሁ አለ፡፡ በ 11 ወራት ውስጥ ብቻ የተገኘው ገቢ ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር…

በአማራ ክልል በመጪዉ የመኽር የምርት ዘመን 600 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ ምርት ሊሸፈን ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጪዉ የመኸር የምርት ዘመን 600 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ ምርት ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መለስ መኮንን እንደገለፁት፥ በመስኖ ስንዴን የማምረት ስራ ዘንድሮ በክልሉ የተለያዮ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለጉራጌ ባህል ማዕከል ግንባታ ቦታ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር የኮንፈረንስ ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው የቦታ ስጦታውን አስረክበዋል። ምክትል ከንቲባዋ የባህል ማዕከል መኖር በሃገራችን ቱሪዝም ዕድገት እና የቱሪስት ፍሰት…

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችና የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ቂምቢቢት ወረዳ ከ159 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ በወረዳው የተገነቡ ፕሮጀክቶችን በኦሮሚያ የእርሻ እና…

የጉራጌ ልማትና ባህል ማዕከል ዓመታዊ ኮንፍረንስ የማጠቃለያ መርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ልማትና ባህል ማእከል ዓመታዊ ኮንፍረንስ የማጠቃለያ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሀ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የደቡብ ክልል ርእሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው፣ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና…

በአሸባሪው ህወሓት ሲደርስባቸው የነበሩ ግፎችንና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሠልፍ በሑመራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወልቃይት ጠገዴ የሑመራ ከተማ ነዋሪዎች በአሸባሪው ህወሓት ሲደርስባቸው የነበሩ ግፎችንና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሠልፍ በሑመራ ተካሂዷል። በአሸባሪው ህወሓት አገዛዝ ዘመን የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ በደሎች ደርሰውበታል፤ በርካቶች ለህልፈት…

ከቀሬጎሃ (ጐሃፅዮን) እስከ ደጀን ያለው የዓባይ በረሃ በደን ሊሸፈን ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አካባቢና ደን ምርምር ኢንስቲቲዩት የባዮ ቴክኖሎጂ ተመራማሪ አቶ አዱኛው አድማስ ከቀሬ ጎሃ (ጐሐፅዮን) ወረጃርሶ ወረዳ እስከ ደጀን ያለው የዓባይ በረሃ በደን ሊሸፈን መሆኑን አስታውቀዋል። ተመራማሪው ከሰሜን ሸዋ ዞን ከቀሬ ጎሃ (ጐሐፅዮን)…

በችግር ውስጥ ያሉ አፍሪካውያንን ህይወት የሚያሻሻል የ1ነጥብ3 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በችግር ውስጥ ያሉ አፍሪካውያንን ህይወት የሚያሻሻል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ማስተርካርድ ፋውንዴሽ እና የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በሚሊየን ለሚቆጠሩ አፍሪካውያንን የኑሮ ደረጃን ማሻሻል እና…

በትግራይ ክልል 10 ሚሊየን ችግኞች ለተከላ ተዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል በዘንድሮ የክረምት ወቅት የሚተከሉ 10 ሚሊየን ችግኞች መዘጋጀታቸውን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻ እና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና የምግብ ዋስትና ዘርፍ አስተባባሪ ደስታ ገብረ ስላሴ እንደገለጹት፥…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዘመናዊ የቡና ስልጠና ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን የመጀመሪያውን የቡና ማቀነባበሪያና የባሬስታ ማሰልጠኛ ዘመናዊ ማዕከል አስመረቀ። በምርቃት ስነ ሥርዓቱ የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴንን ጨምሮ፥ ከፍተኛ የመንግስት ባለ ሥልጣናትና የአለም አቀፍ ተቋማት ሀላፊዎች…