Fana: At a Speed of Life!

በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ ተረፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በጎርፍ ሊወሰዱ የነበሩ እናትና ልጅ በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥረት ህይወታቸዉን ማትረፍ መቻሉ ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ ክስተቱ የተፈጠረ ሲሆን ፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጀርመን…

ቢሊየነሩ ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ ላይ የተጓዙ የመጀመሪያው ግለሰብ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢሊየነሩ ጃሬድ ኢሳክማን ጠፈርተኛ ሳይሆኑ ወደ ህዋ የተጓዙ የመጀመሪያ ግለሰብ ለመሆን መብቃታቸው ተሰምቷል፡፡ ቢሊየነሩ በዚህን ጊዜ "ወደ ምድር ስንመለስ ሁላችንም የምናስተካክለው ብዙ አለ፤ ሆኖም ግን ምድር ፍጹም ሆና ከዚህ ትታያለች”…

የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ…

ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አይሻ መሐመድ(ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው…

በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ…

በመጪዉ ዓመት በተሻለ መሠረት ላይ ቆመን የላቀ ስኬት ለማስመዝገብ የጠሩ ዕቅዶችን ይዘናል – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዉ አዲስ ዓመት በተሻለ መሠረት ላይ ቆመን የላቀ አፈጻጸምና ስኬት ለማስመዝገብ የጠሩ ዕቅዶችን ይዘናል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አዲስ ዓመትን አስመልክቶ እንደሚከተለው መልዕክቱን…

የተገባደደው ዓመት በፈተናዎች ውስጥ በማለፍ ስኬት ማስመዝገብ እንደሚቻል የታየበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተገባደደው 2016 ዓ.ም በፈተናዎች ውስጥ በማለፍ በርካታ ስኬት የተመዘገበበት መሆኑን ተናገሩ፤ ርዕሰ መስተዳድሩ ለአዲስ ዓመት ባስተላፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት፤ በእቅድ እና ጠንክሮ…

አዲሱ ዓመት በአዲስ አስተሳሰብ የተጀመሩ ልማቶች የሚጎለብቱበት ሊሆን ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት በአዲስ መነሳሳትና አስተሳሰብ የተጀመሩ ልማቶች ተጠናክረው የሚቀጥሉበት ሊሆን እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ለአዲስ አመት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዓመቱ የሰላም፣ የጤናና የስኬት…

2017 የብዙ ችግሮቻችን መዝጊያ፤ የብዙ ጅምሮቻችን መፍኪያ ይሆናል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 2017 የብዙ ችግሮቻችን መዝጊያ፤ የብዙ ጅምሮቻችን መፍኪያ ይሆናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአዲስ ዓመት መልዕክታቸው አስተላለፉ፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ውድ ኢትዮጵያውያን የበዓሉ ድባብ…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመግለጫው ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል:- ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ከአመት አመት አሸጋገራችሁ እንኳን ለአዲሱ…