Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ የሉዓላዊነት ቀንን ስናከብር ዋጋ ከፍለው ሀገር ያቆዩትን በመዘከር ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሉዓላዊነት ቀንን ስናከብር ዋጋ ከፍለው ኢትዮጵያን ያስቀጠሉ ባለታሪኮችን በመዘከር ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ የሉዓላዊነት ቀን ጳጉሜን 3 “ኀብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ሐሳብ በክልሉ እየተከበረ…

ጳጉሜን 3 – የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 3 - የሉዓላዊነት ቀን በሲዳማ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ "ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በተመሳሳይ…

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የዜጎች ተሳትፎ ወሳኝ ነው – አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የዜጎች ተሳትፎ ወሳኝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ፡፡ ጳጉሜን 3- የሉዓላዊነት ቀን ለሀገር ሉዓላዊነት መከበር ለተከፈለ ዋጋ ክብር በመስጠት በአዲስ አበባ ሳይንስ…

በአዳማ ከተማ የሉዓላዊነት ቀን በወታደራዊ የሰልፍ ትርዒት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ወታደራዊ የሰልፍ ትርዒት እየተከበረ ይገኛል፡፡ የሉዓላዊነት ቀን "ህብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። ቀኑ እየተከበረ ያለው በለውጥ ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያን…

ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን የተዳፈሩትን አሳፍራ መልሳለች – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን የተዳፈሩትን አሳፍራ መልሳለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ኢትዮጵያ የሚለው ስም ከጥንት እስከ ዛሬ ከክብር፣ ልቆ ከመገኘት እና…

በሐረሪ ክልል ጳጉሜ 3- የሉዓላዊነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ጳጉሜ 3-የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል። ዕለቱን "ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት"በሚል መሪ ሃሳብ ነው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በኑር ፕላዛ የሰንደቅ ዓላማ ሥነ-ስርዓት በማከናወን ያስጀመሩት።…

ክልሎቹ ለበዓል የምርት እጥረት እንዳይገጥም ዝግጅት መደረጉን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲሱ ዓመት ገበያ የምርት እጥረት እንዳይገጥም ሰፊ ዝግጅት አድርገናል ሲሉ የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች አስታውቀዋል፡፡ የሰንበት ገበያዎች ለሁሉም ቀናት እንዲቆዩ ማድረግ ፣ ከአምራች ዩኒየኖችና ኢንዱስትሪዎች ጋር የገበያ ትስስር…

ዓለምን ያጨናነቀው የፕላስቲክ ተረፈ ምርት …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም የአየር ንብረት መበከል ትልቅ ፈተናዋ ስለመሆኑ በየዕለቱ በየመገናኛ ብዙሃኑ የሚደመጡ የአደጋ ዜናዎች ማሳያ ናቸው፡፡ የአየር ብክለት የሚከሰተው ጎጂ ጋዞች እና ኬሚካሎች ወደ አየር ሲለቀቁ ሲሆን፥ ለዓለም የአየር ንብረት መበከል የተለያዩ…

አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከኢጋድ ምክትል ዋና ጸሐፊ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን(ኢጋድ) ምክትል ዋና ጸሐፊ መሀመድ አብዲ ዋሬ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውም ፥ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ግንባታ ላይ ድጋፍ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1 ሺህ 754 የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርት የደበቁና ለሕግ ተገዥ ያልሆኑ 1 ሺህ 754 የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ መወሰዱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አስር ኢብራሂም አስታወቁ፡፡ በቅርቡ ተግባራዊ የሆነውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተከትሎ በሕገ-ወጥ…