የመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ የተሻለ የአመራር ስልጠና እንዲሰጥ የሚያደርጉ የሪፎርም ስራዎችን እያካሔደ መሆኑ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አካዳሚው ኢትዮጵያ ካለችበት ለውጥ አንፃር መራመድ እንዲችል የሚያደርጉት የሪፎርም ስራዎች እያካሔደ መሆኑ ተገለፀ።
የአካዳሚውን ስያሜ ለመቀየር የሚያስችሉ ሕጋዊ አካሔዶችና ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች መጀመራቸውም ተገልጿል።
አካዳሚው ለተለያዩ…