Fana: At a Speed of Life!

የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ በሚያከናውኗቸው የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻዎች መወዳደሪያ ፖሊሲያቸውን ለመራጩ ማሳወቅ ላይ ማተኮር አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ በሚያከናውኗቸው የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻዎች መወዳደሪያ ፖሊሲያቸውን ለመራጩ ማሳወቅ ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ምሁራን ገለጹ፡፡ ምሁራኑ ዜጎችን ለግጭት የሚያነሳሱ አላስፈላጊ የሀሰት መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን…

የደቡብ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 20 ሚሊየን ብር እና 2 አምቡላንሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 20 ሚሊየን ብር እና 2 አምቡላንሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 225ኛ መደበኛ ስብሰባዉ ነው በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ…

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የጉባ ወረዳ አመራሮች ድርብ አገራዊ ኃላፊነታቸውን ተገንዝበው እንዲሰሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኘውን የጉባ ወረዳ የሚያስተዳድረው አመራር ድርብ አገራዊ ኃላፊነት እንዳለበት ተገንዝቦ መስራት አለበት ሲል የተቀናጀ ግብረ ኃይል አሳሰበ። የጉባ ወረዳ የኢትዮጵያ ትልቁ ፕሮጀክት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…

በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ የተመራ የልዑካን ቡድን በማሊ የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ የተመራ የልዑካን ቡድን በምዕራብ አፍሪካዊት ሀገር ማሊ የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ቡድኑ በማሊ ካይስ ሪጅን ሳዲዮላ በተባለ ቦታ ያለውን የወርቅ ማምረቻ ቦታ…

በቆቦ፣ በፍላቂት ገረገራ እና ወልድያ ከተሞች የለውጥ አመራሩን የሚደግፉ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቆቦ፣ በፍላቂት ገረገራ እና ወልድያ ከተሞች የለውጥ አመራሩን የሚደግፉ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሄዱ፡፡ በሰልፉ አገራዊ ለውጡን የሚደግፍ እና ኢትዮጵያዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ መልዕክልቶች የተንጸባረቁ ሲሆን፤ ለለውጥ አመራሩ የሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ…

ጊኒ የኢቦላ ክትባት ዘመቻ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊኒ በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል የኢቦላ ክትባት ዘመቻ ጀምራለች፡፡ በጊኒ በያዝነው ወር በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል ላይ ዳግም የተከሰተውን እና ለብዙ ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነውን የኢቦላ ቫይረስ ለመቆጣጠር የክትባት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ የካቲት…

የከፍተኛ ትምህርት ጥራት አግባብነትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የሙያ ማህበራት ከመንግስት ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የከፍተኛ ትምህርት ጥራት አግባብነትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የሙያ ማህበራት ከመንግስት ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ ተጠይቋል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ ጋር በጋራ በመሆን የሙያ ማህበራት ሚና ለከፍተኛ…

በአሜሪካ በኮሮና ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 500 ሺህን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአሜሪካ በኮሮና ሳቢያ ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች 500 ሺህን አልፏል፡፡ በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ እስካሁን ከ500 ሺህ 70 በላይ ሰዎች ህይዎታቸው ሲያልፍ፤ ከ28 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ አገሪቱን በአለማችን…

ምክር ቤቱ የክልሎች የጎንዮሽ የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከርና የሚከሰቱ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት በአዳማ ከተማ ስልጠና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት የክልሎች የጎንዮሽ የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከርና የሚከሰቱ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ከሰሜን እና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች ለተወጣጡ ባለሙያዎች በአዳማ ከተማ ስልጠና ሰጥቷል። የአማራ፣ የትግራይ፣ የአፋር፣…

በጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የመከላከያ ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት እያደረገ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዲሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የመከላከያ ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት እያደረገ ይገኛል። ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከአቡዳቢ አልጋ ወራሽ እና…