Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 726 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ10 ሰዎች ህይዎት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ5 ሺህ 65 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 726 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ሺህ 883 ደርሷል። በሌላ በኩል 999…

ቻይና ለሀምሳ ዓመታት የዘለቀውን አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለሀምሳ ዓመታት የዘለቀውን አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን ገልጸዋል፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአንን ተቀብለው…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ሐረሪ ክልል ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በሐረር ከተማ በተለምዶ ሀማሬሳ ከሚባለው አካባቢ ሲደርሰ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። የአዲስ አበባ ከተማ ቆይታውን አጠናቆ ወደ ሐረር የተጓዘው የታላቁ ሕዳሴ ዋንጫ በሐረሪ ክልል የሚከናወነውን የግድቡ ግንባታ የገቢ አሰባሰብ…

በቁም እንስሳት ግብይት የሞባይል መተግበሪያ ቴክኖሎጅ ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሰባቱ ክልሎች እና ሁለቱ የከተማ አስተዳድሮች በቁም እንስሳት ግብይት የሞባይል መተግበሪያ ቴክኖሎጅ ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ በውይይቱ የአማራ፣ የአሮሚያ፣ የአፋር፣ የሶማሌ፣ የትግራይ ክልሎች እንዲሁም የአዲስአበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር…

የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከፖርቹጋል መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከፖርቹጋል መከላከያ ሚኒስትር ጃኦ ጎሜስ ክራቪኖ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በጂኦ ፖለቲካ ፣ በባህር ደህንነት ፣ ስደትን በተመለከቱ ጉዳዮች እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በበይነመረብ መወያየታቸውን ዶክተር ወርቅነህ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የመስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የመስተዳድር ምክር ቤቱን ውይይት በቪዲዮ ኮንፍረንስ መርተውታል፡፡ የመስተዳድር ምክር ቤቱም በሁለት አጀንዳዎች ላይ…

“አኖፌለስ ስቴፈንሳይ” የተሰኘች ወባ አስተላላፊ ትንኝ በኢትዮጵያ ከተሞች መገኘቷን ጥናት አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "አኖፌለስ ስቴፈንሳይ" የተሰኘች የወባ አስተላላፊ ትንኝ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች መገኘቷን በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት የተካሄደ ጥናት አመለከተ። ጥናቱ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት፣ በዩ.ኤስ.አይ.ዲ ቪክቶርሊንክ…

ቦርዱ ኦነግ በፓርቲው ያለውን ችግር ለመፍታት ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሂድ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ አባላት፣ የተለያዩ የድርጅቱ መዋቅሮች እና አመራሮች በፓርቲው የተፈጠረው ችግር መፍቻ ሊሆን የሚችለውን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርጉ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የአመራሮች ክፍፍልን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ…

የሩስያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢኖቬሽን፣ በቴክኖሎጂ እና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሳተፍ ፍላጎት አላቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሩስያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢኖቬሽን፣ በቴክኖሎጂ እና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሳተፍ ፍላጎት አላቸው ሲሉ የሩስያ የውጭ ኢኮኖሚ ልማት ኢንቨስተሮች እና ስራ ፈጣሪዎች ማህበር ሊቀመንበር ማረክ ሩስላን ገለጹ። በሩስያ የውጭ ኢኮኖሚ ልማት…

ኢትዮጵያ ለቀጠናውም ሆነ ለዓለም ሰላም እያበረከተች ያለው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ነው – በሱዳን የካናዳ ኤምባሲ የፖለቲካል ተቀዳሚ ፀሃፊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቀጠናውም ሆነ ለዓለም ሰላም እያበረከተች ያለው አስተዋፅኦ የሚደነቅ መሆኑን በሱዳን የካናዳ ኤምባሲ የፖለቲካል ተቀዳሚ ፀሃፊ ባሪ ፓርኪንሰን ተናገሩ፡፡ ፀሃፊው በአብየ ሰሜን ቀጠና ከሚገኙ የሚስሪያ ጎሳ መሪዎችና ከአካባቢው አስተዳዳሪዎች…