በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ፣ ሃዋሳ ከተማ እና ሆሳዕና ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድንና የለዉጡን ሂደት የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ፣ ሃዋሳ ከተማ እና ሆሳዕና ከተማ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድንና የለዉጡን ሂደት የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡
በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ባለው ሰልፍ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር…