Fana: At a Speed of Life!

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ዘመናዊ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወሳኝ ኩነት ምዝገባ የበለጠ ዘመናዊ እንዲሆን ኮምፒዩተራይዝድ የማድረግ ስራ ታስቦ እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ከወሳኝ ኩነት ምዝገባ የሚመነጩ ማስረጃዎችን ከተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ፍላጎት ጋር…

በአልባሳትና በቆዳ ውጤቶች ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች በሱዳን የሚገኝ ግዙፍ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ)በአልባሳትና በቆዳ ውጤቶች ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች በሱዳን የሚገኝ የጨርቃጨርቅና አልባሳት ፋብሪካን ጎበኙ፡፡ በ38ኛው የካርቱም አለም አቀፍ የንግድ ኤግዚብሽን ላይ በቆዳ ውጤቶችና አልባሳት ዘርፍ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች አሎማር ግሩፕ…

ምርት ገበያው ባለፉት ስድስት ወራት 19 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 19 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 320 ሺህ 140 ሜትሪክ ቶን ምርት ማገበያየቱ አስታወቀ፡፡ ይህም ከግማሽ ዓመት ዕቅዱ ጋር ሲነፃፀር በመጠን 99 በመቶ እና በዋጋ 111 በመቶ ማሳካት መቻሉ…

በአማራ ክልል በመጭው ክረምት የሚተከል 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጭው ክረምት በአረንጓዴ አሻራና በመደበኛው መርሀ ግብር የሚተከል 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ተወካይ ዳይሬክተር አቶ እስመላለም ምህረት ÷ ችግኙ…

ለጥር 23 በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያካሄድ እውቅና የተሰጠው አካል የለም – የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጥር 23 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያካሄድ እውቅና የተሰጠው አካል ያለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡ ኮሚሽኑ በዕለቱ እውቅና የተሰጠው ሰልፍ እንዳለ በማስመሰል በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ሰብአዊ መብት ረዳት ዋና ጸሀፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬህሪስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ሰብአዊ መብት ረዳት ዋና ጸሀፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬህሪስ ጋር ተወያዩ። አምባሳደሩ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እና መሰረተ ልማቶችን መልሶ መጠገን ላይ…

ም/ጠ/ሚ እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ሞሐመድ አብዲራዛቅን ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብርር ሚኒስትር ሞሐመድ አብዲራዛቅን በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። አቶ ደመቀ ኢትዮጵና ሶማሊያ ጠንካራ ግንኙነት…

ሁለት መቶ ሰማኒያ ሁለት ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት መቶ ሰማኒያ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲአረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። ወደ አገር የተመለሱትን ዜጎች ሁሉም ወንወዶች ሲሆኑ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይረክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው…

በአቶ ተመሥገን ጥሩነህ የሽኝት ዝግጅት የተገኙ የክልል ርእሳነ መሥተዳድሮች መልዕክት አስተላልፈዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በባህር ዳር ከተማ በተካሄደው የአቶ ተመሥገን ጥሩነህ የሽኝት ዝግጅት ላይ የተገኙ የክልል ርእሳነ መሥተዳድሮች መልዕክት አስተላልፈዋል። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሰው በጠፋበት ሰው ሆነው የተገኙ፣ ብልህ፣ አስተዋይና…

በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከሁለት ሚሊየን የካናዳ ዶላር በላይ ግምት ያለው የሕክምና ቁሳቁስ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሕግ ማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው የመከላከያ ሠራዊት አባላት ከ2 ሚሊየን በላይ የካናዳ ዶላር ወጪ የሆነበት የሕክምና ቁሳቁስ አበረከቱ። ድጋፉ መቀመጫውን ካናዳ ባደረገው የኢትዮጵያና የካናዳዊያን ኔትዎርክ…