Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ በቆላ የመስኖ ስንዴ እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ በቆላ የመስኖ ስንዴ እየለማ መሆኑን የክልሉ ከፍተኛ የሰብል ተመራማሪ ዶክተር አብዲ አህመድ ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በወረዳው 500 ሄክታር መሬት ተሸፍኖ ቡቃያው በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል።…

የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በከተማዋ ከሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂዷል፡፡ በመቐለ ከተማ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በከተማዋ የተፈጠረውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ በመጠቀም ወደ ስራቸው በሙሉ አቅም…

በትግራይ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማቶች ጠግኖ ሁሉንም ከተሞች እና የገጠር ቀበሌዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ኃይል እንዲያገኙ…

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ ከተሞች ተቋርጦ የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወደ መደበኛ አገልግሎት አሰጣጡ ሙሉ በሙሉ ለመመለስ እየተሰራ እንዲያገኝ ተገለጸ። በአሁኑ ወቅት ዋጃ፣ አላማጣ፣ ኮረም፣ ማይጨው፣ መሆኒ፣…