Fana: At a Speed of Life!

ባይደን በመቶ ቀናት ውስጥ የኮቪድ-19 ክትባት ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጆ ባይደን በመጀመሪያዎቹ መቶ የስልጣን ቀናቶች ውስጥ የኮቪድ-19 ክትባት ለመስጠት ቃል መግባታቸው ተሰምቷል፡፡ አዲሱ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በመጀመሪያዎቹ መቶ የሥልጣን ቀናቶቻቸው መቶ ሚሊየን የኮቪድ-19 ክትባቶችን ለዜጎች…

ብሪታንያ የኮቪድ-19 ክትባትን መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያግዛል ያለችውን ክትባት መስጠት ጀምራለች፡፡ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙና ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ያግዛሉ ያለቻቸውን ክትባት መስጠት መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ባሳለፍነው…

ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላም መድረክ አየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላም መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። “ወጣትነቴ ለኢትዮጵያዬ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው የንቅናቄ መድረክ ላይም ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የወጣት ተወካዮች እየተሳተፉ…