“ከተማችንን ከቆሻሻ ፣ሃገራችንን ከጁንታ፣ ከከሀዲነትና ከጥላቻ እናጸዳለን” የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ከተማችንን ከቆሻሻ፣ ሃገራችንን ከጁንታ፣ ከከሀዲነትና ከጥላቻ እናጸዳለን” በሚል መሪ ቃል በሁሉም አካባቢ የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡
በጽዳት ዘመቻው ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማዋ የስራ…