Fana: At a Speed of Life!

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በግንባታ ላይ የሚገኘውን የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በግንባታ ላይ የሚገኘው የእናቶችና ህፃናት ሆስፒታልን ጎበኙ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አያት አካባቢ በግንባታ ላይ ያለውን የእናቶችና ህፃናት…

በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን እየተከናወነ ያለውን የግብርና እንቅስቃሴ እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚኒስትሮችን፣ ሚኒስትር ዲኤታዎችን እና የክልሉን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ያካተተ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ ልኡክ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን እየተከናወነ ያለውን የግብርና እንቅስቃሴ እየጎበኘ ይገኛል፡፡…