Fana: At a Speed of Life!

172 ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ክትባት ዕቅድ ላይ እየተሳተፉ ነው – የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 172 ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተዘጋጀው እቅድ ላይ እየተወያዩ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በሰጡት መግለጫ አሁን ላይ አስቸኳይ…

የሀረሪ ብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራር ኮንፈረንስ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ዛሬ ተጀምሯል። "ወቅታዊ ፈተናዎቻችንን በህብረትና በፅናት መክተን ወደ ብልፅግና እንሻገራለን!" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ኮንፈረንስ በሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱዳንን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በቀጣዩ ሳምንት በሱዳን ጉብኝት ሊያደርጉ ነው፡፡   ጉብኝቱ ሃገራቱ ግንኙነታቸውን ለማደስ እና የሃገሪቱን የሽግግር መንግስት መደገፍ በሚቻልበት አግባብ ላይ ለመምከር ያለመ ነው ተብሏል፡፡…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከአንድ ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳትፈዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እስካሁን ከአንድ ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳታፊ መሆናቸውን የሴቶች፡ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ። የሴቶች፡ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሕይወት ኃይሉ በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስን…