Fana: At a Speed of Life!

ዓለም ላይ ኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር ከ22 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ላይ ኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰወች ቁጥር 22 ሚሊየን ማለፉ ተነግሯል፡፡ ከዚህ ውስጥ አሜሪካ 5 ሚሊየን 481 ሺህ 557 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው ዓለም ላይ ቀዳሚ ሆናለች፡፡ እንዲሁም በብራዚል 3 ሚሊየን 407 ሺህ 354፣ ህንድ…

በሶማሊያ በተፈጸመ ጥቃት 17 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈጸመ ጥቃት 17 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ በመዲናዋ የባህር ዳርቻ አካባቢ በሚገኝ ሆቴል ላይ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ በተጀመረው ጥቃት በርካቶች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው፡፡ ጥቃቱ በአልሸባብ…