Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ  ያሰለጠናቸውን  ልዩ  ኃይል ፖሊሶችን  እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ  ያሰለጠናቸውን  ልዩ ኃይል  ፖሊሶችን ዛሬ እያስመረቀ መሆኑን የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

ዩኒሴፍ ደባርቅ እና ደሴ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ  አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በአማራ ክልል ደባርቅ እና ደሴ ለሚገኙ 9 ሺህ 130 ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድርጅቱ ለተፈናቃዮች የምግብ፣ የጤና፣ የንፁህ መጠጥ ውኃ እና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ በኢትዮጵያ…

የጁንታው ሃይል በአፋር በኩል እየተሽመደመደ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው ሃይል በአፋር በኩል እየተሽመደመደ ይገኛል። በአፋር በኩል አራት ወረዳዎች ወረራ ለመፈጸም በሞከረው የሽብር ቡድን ላይ የጸጥታው ሃይል የማያዳግም እርምጃ እየወሰደበት እንደሚገኝ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት የገለጹት የአፋር ልዩ…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት የሀገርን ህልውናን ለመታደግ  ዝግጁ ነን አሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  አንድነትና ሉአላዊነት ለማስከበር ማንኛውንም መስዋዕትነት እንደሚከፍሉ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞችና አመራሮች አስታወቁ። ሠራተኞቹና አመራሮቹ ትናንት ደም የለገሱ ሲሆን፣ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሠራዊቱ ድጋፍ እንዲውል ወስነዋል፡፡ በድጋፍ…

የካናቢስ እፅ ይዛ የተገኘችው ግለሰብ በፅኑ እስራት ተቀጣች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናቢስ እፅ በማረሚያ ቤት ግቢ ውስጥ ይዛ የተገኘችው ግለሰብ በፅኑ እስራት ተቀጣች፡፡ ተከሳሽ መቅደላዊት ገዛኸኝ ግርማ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 525/2/መ/ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ…

በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የጁንታውን ጥቃትን ተከትሎ እና በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል። የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ ወይዘሮ ኩልሱማ ቡርሃባ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የቅድመ ህክምና እርዳታ በሚል የተፃፈ መፅሐፍ ተመርቆ ለንባብ በቃ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅድመ ህክምና እርዳታ በሚል የተፃፈ መፅሐፍ ተመርቆ ለንባብ በቃ። በየትኛውም ቦታና ሁኔታ ውስጥ ሊያጋጥ በሚችሉ የድንገተኛ አደጋዎችን ተጎጂዎችን የህክምና ተቋማት  እስኪደርሱ የህክምና እርዳታ መስጠት በሚያስችል መልኩ የተዘጋጀና "የቅድመ…

በጋምቤላ ከተማ በአሸባሪዎቹ ህወሃትና እና ሸኔ ተላላኪነት ተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ በአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ተላላኪነት የተጠረጠሩ ሶስት ግለሰቦችን ከጦር መሳሪያና ሌሎች ቁሳቀሶች ጋር በትናንትናው ዕለት በቁጥጥር ስር ማዋሉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ምክትል…

የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶች ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገዱ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶችን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገዱ ውሳኔ አስተላለፈ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከአርብ ነሐሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለመሬት አስተዳደር ተቋማት፣ ለመሠረተ ልማት…

ኮሚሽኖቹ በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራርና የአማራ ክልል ምግብ ዋስትና ኮሚሽኖች በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ ጀምረዋል ። በተጨማሪም በደሴ ከተማ የሚገኙ የግል ጤና ዘርፍ ተቋማት ከ621 ሺህ ብር…