የኦሮሚያ ክልል ሴቶች ፣ ህፃናትና ወጣቶች ለመከላከያ ሰራዊት 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት የ 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡
ድጋፉን የኦሮሚያ ክልል ሴቶች ፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሳዓዳ ኡስማን፥ ለመከላከያ…