አሸባሪው ህወሓትን ከመቃብር ለማንሳት የሚደረገውን ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ መመከት እንደሚገባ ባልደራስ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያን አሁን ላለችበት ሁኔታ የዳረጋትን ሥርዓት ከመቃብር ለማንሳት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በተባበረ ክንድ መመከት እንደሚገባ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ገለጸ፡፡
የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ዶክተር በቃሉ አጥናፉ…