የሀገር ውስጥ ዜና የሕብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ሰላምና ደህንነትን ጨምሮ በሶስት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋል Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ በዋናነት ሰላምና ደህንነት፣ ቀጣናዊ ትስስርና በፋይናንስ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን “የአፍሪካ አህጉርን የስርዓተ ምግብ አቅም…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2014/15 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያን ወደ ሀገር ውስጥ ማጓጓዝ ተጀመረ Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ64 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ የጫነቸው መርከብ ዛሬ ጠዋት ጅቡቲ ወደብ ገብታለች ። ድራፍትዚላ የተባለቸው ግዙፍ መርከብ ለ2014/15 የምርት ዘመን ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገባው የአፈር ማዳበሪያ የመጀመሪያውን 64 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶክተር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ ከካናዳ አምባሳደር ጆቢን ጋር በአማራ ክልል ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ ከካናዳ አምባሳደር ጆቢን ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ውይይታቸውም በአማራ ክልል ባለው ወቅታዊ ሁኔታ እና በክልሉ ስላለው የሰብዓዊ እርዳታ ፍላጎት ላይ ያተኮረ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቄለምና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው Meseret Demissu Feb 1, 2022 0 Normal 0 false false false EN-US X-NONE X-NONE!-->!-->-->!-->…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የጀግንነት ምንጭ ለሆኑ የሠራዊት አባላት እውቅና መስጠት የሀገር ኩራት ነው -ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው የህውሃት ቡድንን በመደመሰስ ጀብዱ የፈጸሙ የኢትዮጵያ የጀግንነት ምንጭ ለሆኑ የሠራዊት አባላት የሜዳልያ ሽልማት መስጠት የሀገር ኩራት ነው” ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የማዕከላዊ ዕዝ በተሰለፈባቸው አውደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ። የክልሉ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኀላፊ ግዛቸው ሙሉነህ እንዳስታወቁት፥ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት…
የዜና ቪዲዮዎች የጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ጉብኝትን አስመልክቶ ከዶ/ር ለገሰ ቱሉ ጋር የተደረገ ቆይታ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=xdMQlv9PP3Y
የዜና ቪዲዮዎች ‘’የተባበሩት አረብ ኢምሬቶችና የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ የህዝብ ተጠቃሚነትን የፈጠረ ነው’’ – አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=Z8BG8bVCP94
የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያው የሶማሌ ክልል የሸበሌ ባንክ የምስረታ ሥነ ስርዓት ተካሄደ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የሶማሌ ክልል የሸበሌ ባንክ የምስረታ ሥነ ስርዓት በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ፡፡ የሶማሌ ክልል አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም የሆነው "ሄሎው ካሽ " በ2013 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባገኘው እውቅና መሰረት ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሆሳዕና ከተማ ግንባታቸው ለሚከናወኑ ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሆሳዕና ከተማ ግንባታቸው የሚከናወን የልዩ ልዩ የመሰረተ ልማት ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ በሆሳዕና ከተማ በነበራቸው ፕሮግራም በከተማው ለሚገነቡ የመሰረተ ልማት…