Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ከተማ ለልዩ ሀይሎች እና ሚሊሻ እንዲሁም ለመከላከያ ሠራዊት የድጋፍ  ሰልፍ  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በግንባር እየተዋደቁ ላሉ ልዩ ሀይሎች እና ሚሊሻ እንዲሁም ለመከላከያ ሠራዊት የድጋፍ  ሰልፍ  እየተካሄደ ነው። የአማራ ሕዝብ ልዩ ኀይሉን ለማጠናከርና ደጀን ለመኾን እያደረገ ያለውን ተነሳሽነት ለማበረታታት የአማራ ፖሊስ የማርች…

አሸባሪው ቡድን ህውሓት እታገልለታለሁ ለሚለው የትግራይ ህዝብ እንኳን ምንም ርህራህ የሌለው የአጥፊዎች ስብስብ ነው -የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ ቲጃኒ ናስር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዛሬው ዕለት በጅማ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ፣ የጁንታውን ሴጣናዊ ተግባር የሚያወግዝና የውጭ ሀገራትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በጅማ ስቴዲየም ተካሂዷል፡፡ የጅማ ከተማና አካባቢዋ…

በድሬዳዋ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን በመደገፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍና አሸበሪዊን የህወሓት ቡድን የሚቃወም ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ በድሬደዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። ነዋሪዎቹ በያዙት መፈክርና በአንደበታቸው “ኢትዮጵያ አሸንፋለች ፣ወደ ፊትም ታሸንፋለች”፣ “እኛ ድሬዎች…

አሸባሪው ትህነግ የኢትዮጵያ ህዝቦችን በማጋጨት ዕድሜውን ለማራዘም ጥረት የሚያደርግ ስብስብ ነው-አቶ ጌታቸው ባልቻ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ትህነግ የኢትዮጵያ ህዝቦችን በማጋጨት ዕድሜውን ለማራዘም ጥረት የሚያደርግ ስብስብ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ገለጹ። የአሸባሪው ትህነግ ስብስብ የመንግስትን ተናጠላዊ የተኩስ…

አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያስረከቡንን ሀገር ከነክብሯ ጠብቀን ለቀጣዮ ትውልድ እናስተላልፍለን-የደሴ ከተማ ወጣቶች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያስረከቡንን ሀገር ከነክብሯ ጠብቀን ለቀጣዮ ትውልድ እናስተላልፍለን ሲሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ። ወጣቶቹ ሀገራችን የገጠማትን የህልውና አደጋ ለመመከትና የጸጥታ ሀይሉን ለመቀላቀል በየአካባቢያቸው…

ህወሃቶች እንዳይገድሉን ፈርተን በግዳጅ ወደ ጦርነት እየተማገድን ነው -የተማረኩ ህጻናት ወታደሮች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ህወሃቶች እንዳይገድሉን ፈርተን በግዳጅ ወደ ጦርነት እየተማገድን ነው" ሲሉ በሀገር መከላከያ የተማረኩ ህጻናት ወታደሮች ተናገሩ። የኢዜአ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ህጻናት አሸባሪው የህወሃት ቡድን አስገድዶ ወደ ጦርነት…

በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ሌሎች ለሚፈጥሩት ሀሳብ መልስ ከመስጠት ተላቀን በራሳችን አጀንዳ የምንሰጣቸው መሆን አለበት- የዘርፉ ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ሌሎች ለሚፈጥሩት ሀሳብ መልስ ከመስጠት ተላቀን በራሳችን አጀንዳ የምንሰጣቸው መሆን አለበት ሲሉ የዘርፉ ምሁራን ገለጹ። የታላቁ ህዳሴው ግድብ የተጋረጠበትን ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫናዎችን…

ጁንታው በስደተኞች ላይ እየፈጸመ ያለውን በጭካኔ የተሞሉ ወንጀሎች ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ እንዲያወግዝ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው በስደተኞች ላይ እየፈጸመ ያለውን በጭካኔ የተሞሉ ወንጀሎች ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ እንዲያወግዝ የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲጥሪ አቀረበ። በማይ-ጸምሪ የሚገኙ የኤርትራ ስደተኞችን አስመልክቶ ኤጀንሲው…

የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል የተኩስ አቁም ማወጁ የሚያስመሰግን ነው-የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር አናያናሲ ሮድሪጎዝ ካሜጆ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮችን የተመለከተ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም 46 ዓመት የዘለቀው የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ እና ዘርፈ-ብዙ…

በሰሜን ሸዋ፣በማዕከላዊ ጎንደር እና በምዕራብ ጎንደር ዞን የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርኃግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰሜን ሸዋ፣በማዕከላዊ ጎንደር እና በምዕራብ ጎንደር ዞን የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርኃግብር ተካሂዷል። “ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ ባለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃግብር በሰሜን ሸዋ ዞን በአንድ…