Fana: At a Speed of Life!

የሶስቱ የብሄራዊ ፀጥታ ተቋማት ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ፓሊስ ዩኒቨርሲቲና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሜጀር ጄኔራል ደሳለኝ ተሾመ፣ የኢትዮጵያ…

የአፍሪካ አህጉራዊ  ነጻ የንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ ውይይት በበይነ መረብ ተካሂዷል። በውይይቱ በጋና የኢትዮጵያ አምባሳደር ሀደራ አበራ፣ በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ግንኙነትና ድርድር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ሙሴ ምንዳዬ…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት የሀብት ምዝገባ አዋጅ አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው የ5ኛ ዓመት 13ኛው መደበኛ ጉባኤ የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ አዋጅ ማጽደቁን የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን  ገለጸ። የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ዳይሬክተር አቶ አብዱልከሪም አህመድ ÷ የክልሉ ምክር…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ 2ኛውን በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከአዲስ አበባ  ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ወደ መቐለ 2ኛውን በረራ ሊያደርግ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ካወጀ ወዲህ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ 2ኛውን የአውሮፕላን በረራ…

ተጨማሪ የደቡብ ክልል ልዩ ሀይል አባላት ወደግዳጅ ቀጠና ያመራሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ተጨማሪ የደቡብ ክልል ልዩ ሀይል አባላት ወደግዳጅ ቀጠና ያመራሉ። አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሃገር ላይ የጋረጠውን አደጋ ለመቀልበስ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት እየሰሩ ይገኛሉ። የደቡብ ክልል ልዩ ሀይል ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበልም ከጀግናው…

በአዲስ አበባ የተካሔደው የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተካሔደው የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪው የህወሓት ጁንታ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ…

ለየትኛውም ምድራዊ ሀይል በፍቅር እንጂ በሓይል የማይንበረከከው ህዝባችንን ይዘን የሚያጋጥሙን ፈተናዎችን ሁሉ በድል ስለምንሻገር ነው –

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ጁንታን የሚቃወምና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል። በዚህ…

የኢትዮጵያ ለሴቶችና ለወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ተግባራት ትምህርት የሚወሰድባቸው ናቸው – የቡርኪናፋሶ ልዑካን ቡድን

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሴቶች እና ወጣቶችን የስራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ትምህርት የሚወሰድባቸው ናቸው ሲል የቡርኪናፋሶ የልዑካን ቡድን ገለጸ። የፌዴራል ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን የአመራር አባላት…

አሸባሪው ህወሃት የሽብር ጥቃት በመፈጸም ለትግራይ ህዝብ እርዳታ እንዳይደርስ ማስተጓጎሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋር በኩል ወደ ትግራይ ክልል የእርዳታ እህል ጭነው የሚጓጓዙ ከባድ ተሽከርካሪዎች እንዳይንቀሳቀሱ የሽብር ጥቃት በመፈጸም የእርዳታ መስመር እንዲዘጋ ማድረጉን የብሄራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን…

አሸባሪው ህወሓት በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የቃጣውን ጥቃት እንደዚህ ቀደሙ በጋራ በመቆም ማክሸፍ ይገባል-አቶ ተመሰገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመሰገን ጥሩነህና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጎንደር ከተማ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫው አቶ ተመሰገን አሸባሪው ህወሓት ጦርነቱ…