Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ትሥሥር ኘሮጀክት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልህቀት ሽግግር እና ቀጠናዊ ትሥሥር ኘሮጀክት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ከዓለም ባንከ በተገኘ 293 ሚሊየን ዶላር የሚተገበረው ፕሮጀክት ኢትዮጵያ፣ ኬኒያ እና ታንዛንያን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።…

አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሳኡዲ አረቢያ ውጭ  ጉዳይ  ሚንስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሳኡዲ አረቢያ ውጭ  ጉዳይ  ሚንስትር ዴኤታ አምባሳደር ተሚሚ አል-ደውሰሪ ጋር  ውይይት አካሂደዋል። በውይይታቸውም 42 ሺህ ዜጎችን ወደ አገር የመመለስ ዘመቻ ሥራ መጠናቀቅን፣ በማቆያ ማእከላትና…

የኢትዮጵያ እና የኬንያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለመተባበር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የኬንያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላምና ልማት ዙሪያ ለመተባበር ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለፀ። በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ የተመራ ልዑክ ከኬንያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ…

አሸባሪው የህወሃት ቡድንን በተግባር ይደግፋሉ ተብለው የተጠረጠሩ 323 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው የህወሃት ቡድንን በተግባር ይደግፋሉ ተብለው የተጠረጠሩ 323 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በአዲስ አበባ ከተማ አሸባሪውን የህወሃት ቡድንን በመደገፍ በተለያዩ የተግባር እንቅስቃሴዎች ተሰማርተዋል…

አሸባሪው ህወሃት ለትግራይ ክልል የሚላከው የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይጓጓዝ አስተጓጎለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ክልል የሚላከው የሰብዓዊ ድጋፍ በአፋር በኩል ወደ መቀሌ ሲጓጓዝ የአሸባሪው የህወሃት ቡድን አካባቢውን በከባድ መሳሪያ በመደብደብ መንገድ መዝጋቱ ተገለጸ። መንግስት በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ በተገቢው መልኩ…

ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት ሁለተኛውን ስብሰባ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲ በተገቢው ጥናት እና ምርምር ለማዳበር እንዲሁም ምክረ ሀሳብ ለማቅረብ የተቋቋመው ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት ሁለተኛውን ስብሰባ በበይነ መረብ አካሄዷል። በዚሁ ስብሰባ ከመንግሥት…

በሴካፋ ከ23 ዓመት በታች የመክፈቻ ጨዋታ ኢትዮጵያና ኤርትራ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)-በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች እግር ኳስ የመክፈቻ ጨዋታ ኢትዮጵያና ኤርትራ  3ለ3 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል ። ለኢትዮጵያ በ12ኛው ደቂቃ ዊልያም ሰለሞን ፣  በ43 እና በ58ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ አቡበከር ናስር…

የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ትግራይን የተመለከቱ ያልተረጋገጡ መረጃዎችን እያሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ለመላው የዓለም ህዝብ ወኪል ሆነው የአለም ጤና ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እያገለገሉ ቢሆንም ለአንድ በአሸባሪነት ለተፈረጀ የህወሓት ቡድን ሽፋን ለመስጠት እየተንቀሳቀሱ ያሉ ይመስላል። ድርጊታቸው እንደ አንድ…

በጅማ ዞን በዘንድሮው የመስኖ ልማት ከ1ሚሊየን ኩምታል በላይ የስንዴ ምርት መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በጅማ ዞን በዘንድሮው የመስኖ ልማት ከ 1 ሚሊየን ኩምታል በላይ የስንዴ ምርት መገኘቱን የዞኑ ቡና፣ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዞኑ 30 ሺህ 77 ሄክታር መሬት በመስኖ የለማ ሲሆን ÷ 1 ሚሊየን 300 ሺህ 200…

የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር  በኢትዮጵያና በኤርትራ  ጨዋታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ኢትዮጵያና ኤርትራ እያደረጉት ባለው ጨዋታ  ተጀመራል። ኢትዮጵያ ዊልያም ሰለሞን ባስቆጠራት ግብ  1 ለ 0 እየመራች ትገኛለች።…