ከኦሮሚያ ክልልና ከአማራ ክልል የተውጣጡ ወጣቶች በጣርማ በር ወረዳ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልልና ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተውጣጡ ወጣቶች በጣርማበር ወረዳ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡
መርሃ ግብሩ የሁለቱን ህዝቦች ትስስር ይበልጥ ያጠናክራል ተብሎ ታምኖበታል፡፡
በመርሀ ግብሩ ላይ የተሳተፉት የሰሜን…