Fana: At a Speed of Life!

ትልቋና መልከ ብዙዋን ኢትዮጵያ ለማገልገል የተለያዩ ፈተናዎችን አልፈን እዚህ ደርሰናል- ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በምርጫው ሂደት ላይ የቦርዱ አመራር አባላት የጥያቄና መልስ መርሃግብር እየተካሄደ ነው። አባላቱ በሀገርበቀል ታዛቢ ሲቪክ ማህበራትን ለማሳተፍ፣ ምርጫውን ገለልተኛ ተዓማኒ ለማድረግ፣ በአዲስ የሰው ሀይል ለማደራጀት እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።…

በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊና ሁሉን አካታች ምርጫን ለማካሄድ የሚተገበሩ ስራዎችን ተመድ ያደንቃል-ሞሪን አቺንግ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ንግግር ያደረጉት ሞሪን አቺንግ ተመድ ለምርጫው የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ መቆየቱን ገልፀዋል። በዚህም ሙያዊ እንዲሁም ቁሳዊ ድጋፍ በስሩ በሚገኙ  ስድስት አጋሮች ማድረጉን አንስተዋል። ባለፉት ሁለት አመታት…

በጁባ ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ተወካዮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን ጁባ በጁባ ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ተወካዮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጥቷል። በዚህ ማብራሪያ ላይ ከተለያዩ የዳያስፖራ ማህበራት እና የአደረጃጀቶች የተውጣጡ አመራር ተወካዮች ተገኝተዋል።…

የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ውጤት ማሳወቅ መርሃግብር በኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ውጤት ማሳወቅ መርሃግብር በኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነው የተጀመረው። የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ÷ ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ባለፈችበትና በስጋቶች ውስጥ የተካሄደው ምርጫ የዜጎችን ድምፅ የስልጣን ዋጋ ለመስጠት…

የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ውጤት ማሳወቅ መርሃግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ውጤት ማሳወቅ መርሃግብር እየተካሄደ ነው በመርሃ ግብሩ ላይ ተፎካካሪ ፓርቲዎችና በምርጫው ሚና የነበራቸው፣ ድጋፍም ያደረጉ ባለድርሻ  አካላት ተገኝተዋል ። በዚህ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም  ምርጫ…

ከደህንነት ስጋት ነጻ በሆነ አካባቢ መጠለያ ሊሰጠን ይገባል…በአዲ ሃሩሽና ማይአይኒ የተጠለሉ የኤርትራ ስደተኞች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጸጥታ ስጋት ነጻ በሆነ አካባቢ መጠለያ ሊመቻችላቸው እንደሚገባ በአዲ ሃሩሽና ማይአይኒ መጠለያዎች የሚገኙ የኤርትራ ስደተኞች ጠይቀዋል። የስደተኞቹን ጥያቄ ለመመለስ ከደህንነት ስጋት ነፃ ወደ ሆኑ አካባቢዎች ለማዛወር ቦታ የማመቻቸትና ሌሎች…

ከማዕድን ምርቶች 681 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከማዕድን ምርቶች 681 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህም ባለፋት ዓመታት ከተገኘው የውጭ ምንዛሪ ትልቁ በመሆን ተመዝግቧልም ነው የተባለው። በቀጣይ ዓመትም ከዘርፉ …

ባንኩ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል ለሚገነባው የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት መስመር ዝርጋታ የ83 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ብድር አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል ለሚገነባው የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት መስመር ዝርጋታ የ83 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ብድር ማጽደቁን አስታወቀ። የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮ-ጅቡቲ ድንበር አካባቢ ለሚገነባው የኤሌክትሪክ ሀይል…

ወደ ትግራይ የሚገቡና ከትግራይ የሚወጡ አውሮፕላኖች አስቀድመው ቦሌ አየር ማረፊያ ማረፍ አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ትግራይ፣ እንዲሁም ከትግራይ ወደ ውጭም ሆነ ወደ አገር ውስጥ አየር ማረፊያዎች የሚደረጉ ሁሉም በረራዎች አስቀድመው ቦሌ አየር ማረፊያ ማረፍይኖርባቸዋል ሲል ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ  ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት…

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በጋራ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ የኢፌድሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በጋራ በሆለታ ከተማ ችግኝ ተክለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ከ300 በላይ የሚሆኑ የሶስቱ ተቋማት ሰራተኞች የተሳተፉ ሲሆን ÷ በዚህም…