Fana: At a Speed of Life!

የህብረቱ ጉባኤ በመዲናችን መካሄድ አፍሪካውያን በኢትዮጵያ ላይ ያላቸው እምነት ዛሬም ጽኑ መሆኑን እንደሚያሳይ ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በመዲናችን እንዲካሄድ መወሰናቸው የአፍሪካ ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ ያላቸው እምነት ዛሬም ጽኑ መሆኑን ያሳዩበት ነው ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡ የአፍሪካ መዲና ጭምር በሆነችው በአዲስ አበባ…

በጋሊኮማ አሸባሪው ህወሓት ዓለም አቀፍ ህግን፥ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶችን በመጣስ ንፁሃንን ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ጨፍጭፏል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በጋሊኮማ አሸባሪው ህወሓት ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ድንጋጌዎችን በጣሰ መልኩ በንፁሃን ህፃናት፣ በሴቶችና አዛውንቶች ላይ ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶች በመጣስ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ ማካሄዱን በጥናት…

ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ሦስት ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎች 5 ሺህ 610 የክላሽ ጥይት ከባሕርዳር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ለማዘዋወር ሲሞክሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ሦቱት ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎች፥  መነሻውን ከአማራ ክልል ባህርዳር ልዩ ዞን…

ዳያስፖራዎች ለአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ወደ ሃገር ቤት” ጥሪን ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት በጥሬ ገንዘብ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ እና የዓይነት ድጋፍ ማድረጋቸውን ብሄራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ዳያስፖራዎች…

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ፆታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች የህግ ከለላ ለመስጠት የተቋቋመው ብሔራዊ ግብረ ኃይል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሃት ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች የህግ ከለላ ለመስጠት ብሔራዊ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ተናገሩ። የጦርነት አስከፊ ገጽታ ከሚበረታባቸው…

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔን የምናስተናግደው የኮቪድ¬-19 መመሪያዎችን ተግባራዊ በማድርግ ይሆናል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የምናስተናግደው ለኮቪድጥ- 19 የወጡ መመሪያዎችን ተግባራዊ በማድረግ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሠ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ…

በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ የልዑካን ቡድን በሳዑዲ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ የልዑካን ቡድን ከትናንት ጀምሮ በሳዑዲ አረቢያ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል። የልዑካን ቡድኑ በሳዑዲ ቆይታው በሁለቱ አገራት የጋራ ጉዳዮች እና በዜጎች አያያዝ እንዲሁም በእስር ቤት ያሉ…

35ኛው የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ  በሰላም እንዲጠናቀቅ የጋራ ግብረ ኃይሉ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2014(ኤፍ ቢሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና 40ኛው የህብረቱ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ በሰላም_እንዲጠናቀቅ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስምሪት መግባቱን ገልጿል። በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ…

በአሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ከወደሙ 87 ኢንዱስትሪዎች መካከል 27ቱ ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ከወደሙ ኢንዱስትሪዎች መካከል 27ቱ ማምረት መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገልጸዋል፡፡ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪው…

በሀገር አቀፍ ደረጃ 40 ሚሊየን ዜጎችን የጤና መድን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል-የጤና መድን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ 40 ሚሊየን ዜጎችን የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድን አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ከ52 ሚሊየን የሚልቁ ዜጎችን የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን…